🗳️ 10 ቀናት ብቻ በቀሩት ምርጫ የሚበጅዎትን ለመምረጥ ምን ያህል ተዘጋጅተዋል ?
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🇪🇹 ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ መራጩ ሕዝብ ካርድ አውጥቶ የምርጫውን ቀን እየተጠባበቀ ይገኛል። የምሥራቅ በለሳ ወረዳ ነዋሪዎችም የምርጫውን ቀን በጉጉት እየጠበቁት ይገኛሉ።
አሚኮ ያነጋገራቸው የወረዳው ነዋሪዎች ቀደም ብለው የምርጫ ካርድ...
“ብልጽግና ፓርቲ መሠረታዊ ለውጥ የሚያመጡ ፖሊሲዎችን ዘርግቶ ሀገርን ለማሻገር እየሠራ ነው” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ...
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በባሕር ዳር ከተማ የሚገኙ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍል ተወካዮችን አወያይተዋል።
የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ዘላቂ ሰላም ለማምጣት በሚደረገው ጥረት መንግሥት በተደጋጋሚ ሁሉንም የሰላም አማራጭ...
🗳️ “ሴቶች በድምጻቸው ሀገር ይገነባሉ ፤ በአንደበታቸው ሰላምን ይሰብካሉ”
ባሕር ዳር: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ማኅበራዊ ዘርፍ ሥር የሚገኙ ሴት የመንግሥት ሠራተኞች ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ተዓማኒ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ለማስቻል የጋራ ውይይት አካሂደዋል።
የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ...
ምርምር እና የዲጂታል ዘርፍ የቀጣይ የሚዲያዎች ትኩረቶች መኾን ይገባቸዋል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን የቦርድ ሠብሣቢ እና የብሔራዊ መረጃና ደኅንነት አገልግሎት ዳይሬክተር ጄኔራል አምባሳደር ሬድዋን ሁሴን መገናኛ ብዙኃን ራሳቸውን አኹን ባለው የቴክኖሎጅ አቅም ልክ መገንባት እና ማዘመን አለባቸው ብለዋል።
አምባሳደር...
የኢትዮ- ዱባይ የኢንቨስትመንት አጋርነት መጀመር የሁለቱን ሀገራት የንግድ ልውውጥ እንዲያድግ አድርጎታል።
አዲስ አበባ: ግንቦት 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) "አዲስ አድማስ" በሚል መሪ መልዕክት የተዘጋጀው የኢትዮ ዱባይ ኢንቨስትመንት ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
በፎረሙ የዱባይ ባለሀብቶች በኢትዮጵያ ያላቸውን ምቹ የኢንቨስትመንት አማራጭ ተጠቅመው መዋዕለ ንዋያቸውን እንዲያፈስሱ ጥሪ ቀርቧል።
ፎረሙ የተባበሩት...








