መውሊድ – ከደስታ ባሻገር ምን?
1 ሺህ 501ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የመውሊድ በዓል በእስልምና ሃይማኖት ተከታዮች ዘንድ እየተከበረ ይገኛል።
የመውሊድ በዓል በየዓመቱ በሰደቃ፤ በአዛን፤ በዱዓ፤ ሶላት እና በተለያዩ የእምነቱ ሥርዓት ይከበራል።
የሃይማኖቱ ተከታዮች በአንድነት በመሠባሠብ፤ እርስ በእርስ በመከባበር፤ ሰላም እና ፍቅርን...
“ሀገራዊ ምክክሩ የሀሳብ ልዩነቶችን በምክክር የመፍታት አዲስ ልምምድ እንዲዳብር እድል ሰጥቷል”
ሀገራዊ ምክክሩ መጠናቀቁን ተከትሎ የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ቃል እንደሚከተለው ቀርቧል፦
የፖለቲካ ፓርቲዎች እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት በንቃት የተሳተፉበት የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ሐምሌ 08/2018 ዓ.ም ተጀምሮ ከትናንት በስቲያ ነሐሴ...
ግዙፉን ስታዲየም ወደቀደመ ግርማው!
የወልድያ ሼህ መሐመድ ሁሴን አሊ አላሙዲን ስታዲየምን ከደረሰበት ጉዳት ጠግኖ ወደ አገልግሎት ለመመለስ የሚያስችል ዝግጅቶች ሲደረጉ ቆይተዋል።
የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ስታዲየሙን ነጻ በማድረግ ጥገና እንዲደረግለት ለክልሉ መንግሥት ርክክብ ማድረጉን አሚኮ ከወራት በፊት መዘገቡ የሚታወስ ነው።
የአማራ...
“መውሊድ ታላላቆቻችንን የምናስብበት፣ መተባበር እና አብሮነት በተግባር የሚገለጽበት ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ1 ሺህ 501ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) መውሊድ በዓል የአንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
እንኳን ለ1 ሺህ 501ኛው የነብዩ መሐመድ (ሰ.ዐ.ወ) የልደት በዓል (መውሊድ) አደረሳችሁ።
መውሊድ ታላላቆቻችንን የምናስብበት፣ መተባበርና አብሮነት፣ መተዛዘንና መፈቃቀድ በተግባር...
እንኳን ለ1501ኛው የነቢዩ መሐመድ(ሰዐወ) የመውሊድ በዓል አደረሳችሁ
የነቢዩ መሐመድ ታሪክ ትውልድን ለበጎ ከሚቀርጹ ታሪኮች መካከል አንዱ ነው፡፡ የተጠሩበትን ዓላማ ማክበር፤ ለተጠሩበት ዓላማ ዋጋ መክፈል፤ የተጠሩበትን ለሌሎች ማካፈል፤ የተጠሩበትን አክብሮ መኖር - እነዚህ ሁሉ ሺ መጻሕፍት የሚወጧቸው ትምህርቶች ናቸው፡፡
ነቢዩ የተጠሩበትን ዓላማ በሚገባ...








