“ያለ አባት ያሳደኳት ልጄ ክብርን አሳየችኝ” የዋንጫ ተሸላሚዋ ተመራቂ ወላጅ እናት
ደብረ ብርሃን : ሰኔ 21/2018 ዓ.ም.(አሚኮ) 🎓 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመርቋል።
ከፍተኛ ውጤት ላመጡ ተማሪዎችም የዋንጫ እና
የሜዳሊያ ሽልማት ተበርክቶላቸዋል።
ከፕሮፌሰር አስራት ወልደየስ ጤና ሣይንስ ኮሌጅ የፋርማሲ ትምህርት ክፍል ተመራቂው ብሩክ ደግነት...
ኢትዮጵያ የተገለጠችበት ደማቅ ብሔራዊ ቀለም!
"አረንጓዴ ዐሻራ ከእሳቤ እስከ ትግበራው ኢትዮጵያ የተገለጠችበት ደማቅ ብሔራዊ ቀለም ነው።" ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በማህበራዊ ገጻቸው መልእክት አስተላልፈዋል፦
በእሳቤዎች የተመሩ የታላላቅ ስልጣኔዎች እና የነጠሩ እውቀቶች ማሕደር በሆነችው ኢትዮጵያ የአረንጓዴ...
ዛሬ የተቀበላችሁት ዲግሪ የሀገር አደራ ማረጋገጫ ማሕተም ነው።
ደብረ ብርሃን: ሰኔ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 🎓 ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሠለጠናቸውን ተማሪዎችን አስመርቋል።
የደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ለ20ኛ ዙር ካስመረቃቸው ተማሪዎች መካከል 90 ነጥብ 2 በመቶ ያህሉ ብሔራዊ የመውጫ ፈተናን በተሳካ ሁኔታ ማለፋቸው...
አዋሽ ሱባህ ኪሎ ከተማ በኮሪደር ልማት ውበቷን እየገለጠች ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአፋር ክልል ከተሞች የኮሪደር ልማት እየተተገበረ ነው።
መንግሥት በልዩ ትኩረት እና ቁርጠኝነት እያከናወናቸው ካሉ ዘርፈ ብዙ የልማት ሥራዎች መካከል የተቀናጁ የልማት ሥራዎችን በውስጡ ያካተተው የኮሪደር ልማት አንደኛው ነው። ይህ...
የዳኝነት እና የፍትሕ አካላት ማኅበረሰባቸውን በላቀ የሙያ ስነ ምግባር ማገልገል ይኖርባቸዋል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 21/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለአማራ ክልል ዳኞች እና ለፍትሕ ከፍተኛ እና መካከለኛ መሪዎች ሥልጠና ተሠጥቷል።
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የክልሉን የዳኝነት አገልግሎት አሰጣጥ ለማሻሻል እየወሰዳቸው ካሉ ስር ነቀል የለውጥ ሥራዎች አንዱ የዳኞችን፣...








