“የመንግሥት ምኞት የአባላቱ ተሳትፎ የመጨረሻ እንዳይኾን ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ስብሰባውን እያካሄደ ነው። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምክር ቤቱ ቀርበው ከአባላቱ ለተነሱላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እየሰጡ ነው።
ባለፉት አምስት ዓመታት የብልጽግና ፓርቲን ወክለው የምክር ቤት አባል ኾነው ሲያገለግሉ የቆዩ...
ብሔራዊ ጥቅምን ለማስከበር መንግሥት ምን እየሠራ ነው ?
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባውን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት በማካሄድ ላይ ይገኛል።
የምክር ቤቱ አባላምት ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ጥያቄዎችን እያነሱ ነው። ከተነሱት ውስጥ፦
👉...
የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት 30ኛ መደበኛ ጉባኤውን እያካሄደ ነው።
በዕለቱ በምክር ቤት አባላት ከተነሱ ዋና ዋና ጥያቄዎች መካከል:-
👉 ሀገራዊ ምክክሩ የታለመለትን ዓላማ እንዲያሳካ መንግሥት ምን አይነት የሎጀስቲክስ፣ የፖለቲካ እና ተቋማዊ ድጋፍ እያደረገ ነው?
👉 ምክክሩ ያለመሰናክል እንዲሳካስ ከእያንዳንዱ ዜጋ ምን አይነት ኀላፊነት ይጠበቃል?
👉 ተጀምረው...
ከታሪክ የማይማረው የሕወሓት የጥፋት ጉዞ
#ባሕር_ዳር: ሰኔ 29/2018 ዓ.ም
ሕወሓት የመንግሥት ሥልጣንን ተቆጣጥሮ በነበረበት ዓመታት በበርካታ ወገኖች እና ተቋማት ላይ ታሪክ የማይሽረው ጥፋቶችን ፈጽሟል። ዜጎችን ለከፋ ሰብዓዊ መብት ረገጣ፤ ሀገሪቱንም ለኢኮኖሚያዊ፣ ማኅበራዊ እና ፖለቲካዊ ቀውስ ዳርጓል።
ቡድኑ አሁንም ድረስ ከታሪኩ የማይማር...







