ሕልመኛው ታዳጊ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ገና በልጅነቱ በሰማይ የሚበሩ አውሮኘላኖችን ሲመለከት ትኩረቱን ይስቡት ነበር። ወላጆቹን ስለ አውሮኘላኖች አዘውትሮ ይጠይቅም እንደነበር ይናገራል። ከጥያቄ አልፎ ግን ያለውን ተሰጥኦ ከሰፈር የሚያገኛቸውን የወዳደቁ ዕቃዎችን በመጠቀም የፈጠራ ክህሎቱን...

የባሕር በር ጥያቄ ከታሪካዊ መብት እስከ ዓለም አቀፍ የሕግ ድጋፍ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በታሪክ በተፈጠረ እጥፋት ኢትዮጵያ ከባሕር በር ባለቤትነት እና ተጠቃሚነት ርቃ ቆይታለች። አሁን ደግሞ የባሕር በር ባለቤት ለመኾን ጥያቄ በማቅረብ ላይ ትገኛለች። በሕዝብ ቁጥር ከኢትዮጵያ የሚያንሱ ሀገራት የዓለም አቀፍ የባሕር...

በተሠበሠበው ገቢ ለትውልድ የሚተርፉ ልማቶች ተሠርተዋል።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ሠራተኞች እና መሪዎች በባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር እየተሠሩ ያሉትን የልማት ሥራዎች ተዘዋውረው ተመልክተዋል። የአማራ ክልል ገቢዎች ቢሮ ኀላፊ መንገሻ ፈንታው (ዶ.ር) በክልሉ ባለፉት ዘጠኝ ወራት...

ግጭት ተወግዶ ሰላም የሰፈነባት ኢትዮጵያን ለመገንባት ሁሉም በጋራ ሊቆም ይገባል።

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሴቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት ጋር በመተባበር "እኔ በሰውነቴ ከማንም አልበልጥም፣ አላንስም! እርስዎስ?" በሚል መሪ መልዕክት ያዘጋጀው የምክክር መድረክ ዛሬ መካሄድ ጀምሯል። በመድረኩ የተገኙት የሴቶች እና...

ዛሬ ሥራ የጀመረው የመሶብ ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት በውስጡ ምን ይዟል ?

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ)ዛሬ ሥራ የጀመረው የመሶብ ተንቀሳቃሽ አውቶቡስ አገልግሎት አስፈላጊ የኾኑ የመንግሥት አገልግሎቶችን በቀጥታ ወደ ማኅበረሰቡ ለማድረስ የተወሰደ ትልቅ እርምጃ ነው። ለአገልግሎት የተደራጀው አውቶቡስ ሙሉ ቁሳቁስ የተሟላለት እና ራሱን የቻለ የአገልግሎት...