ኢትዮጵያ በአንድ ዓመት ብቻ 3 ነጥብ 1 ቢሊዮን ዶላር ከቡና ወጪ ንግድ ገቢ አግኝታለች።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
በማብራሪያቸውም ኢትዮጵያ በተያዘው ዓመት ከቡና ወጪ ንግድ 3...
“የውጭ ግንኙነታችን የኢትዮጵያን የውሳኔ ሉዓላዊነት ማስጠበቅ መሠረት ያደረገ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
በማብራሪያቸውም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የዲጂታል እንቅስቃሴን...
“45 በመቶ የሚኾነው የመድኃኒት አቅርቦት የሚመረተው በሀገር ውስጥ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በ6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በ5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ከምክር ቤት አባላት ለቀረቡላቸው ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በምላሻቸው በ2018 በጀት ዓመት መንግሥት ለመድኃኒት...
“ሃይማኖት የሰላም መሰረት እንጂ የግጭት መሸሸጊያ ሊኾን አይገባም” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
6ኛው የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ሥብሠባ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በተገኙበት እየተካሄደ ነው።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከምክር አቤት አባላት ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሽ እና ማብራሪያ እየሰጡ...
“የነገዋን ኢትዮጵያ የሚገነባው የትምህርት ኢንቨስትመንት ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)
በኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 30ኛ መደበኛ ስብሰባ ላይ የተገኙት ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) በትምህርት ዘርፍ እየተከናወኑ ባሉ ሀገራዊ ሥራዎች ዙሪያ ለምክር ቤቱ አባላት ጥያቄዎች ማብራሪያ ሰጥተዋል።
በዚሁ ማብራሪያቸውም መንግሥት...





