ምርጫን ለማደናቀፍ መሞከር ከፍተኛ የሕግ ተጠያቂነትን ያስከትላል።
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫን ማወክም ኾነ ለማደናቀፍ መሞከር የሕግ ተጠያቂነትን እንደሚያስከትል በሕግ ተደንግጓል።
በዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ፍትሕ መምሪያ የወንጀል አቃቢ ሕግ ባሙያው ሰለሞን ምስጋናው የኢትዮጵያ ምርጫ፤ የፖለቲካ ምዝገባ እና ሥነ ምግባር...
የጣናዋ ንግሥት በአዲስ ገጽታ !
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዘንባባ የደመቀችው እና በዓባይ የታጀበችው የጣናዋ ንግሥት ባሕር ዳር ከተማ ውበቷን በሚያጎላ የኮሪደር ልማት እያሸበረቀች ነው።
ለወትሮው ታይታ የማትሰለቸው፤ አድራ አዲስ የኾነችዋ ውቢቷ ባሕር ዳር ዛሬም መዋቧን ቀጥላለች። የኮሪደር...
በባሕር ዳር ከተማ ውስጥ የሚያለሙ አምራች ኢንዱስትሪዎችን ችግሮች ለመፍታት እየተሠራ ነው።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሥራ ኀላፊዎች የአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፉ ያለበትን ሁኔታ ጎብኝተዋል። ምልከታ ካደረጉባቸው ፋብሪካዎች ውስጥ በናይክ ትሬዲንግ ኀላፊነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር ስር የሚገኘው አሚን የምግብ ዘይት ፋብሪካ...
የሀገር ውስጥ ምርት መበራከት አቅርቦት እና ፍላጎት እንዲመጣጠን ያደርጋል።
አዲስ አበባ፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከተለያዩ የሃይማኖት ተቋማት የተውጣጡ የሃይማኖት አባቶች እና የመንግሥት የሥራ ኀላፊዎች የኢትዮጵያ ታምርት ኤክስፖን ጎብኝተዋል።
በተለያዩ ዘርፎች አምራች ኢንዱስትሪዎች ይዘዋቸው የቀረቡትን ምርቶች የጎበኙት የሃይማኖት አባቶቹ በኤክስፖው የተመለከቱት ነገር እንደሀገር ኩራት...
“የፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ስኬትማ እንዲኾን የመሪዎችን ቁርጠኝነት እና ድጋፍ ይጠይቃል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ደሴ፡ ሚያዚያ 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፋይዳ መታወቂያ ፕሮጀክት ተግባር በስኬት እንዲጠናቀቅ የመሪዎች ቁርጠኝነት እና ድጋፍ ወሳኝ መኾኑን የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) ገልጸዋል።
የፋይዳ መታወቂያ ሕገ ወጥነትን እና ወንጀሎችን ለመከላከል ያለው ጠቀሜታ...








