🇪🇹 የታላቁ ሀገራዊ ምክክር ጉዞ እና የነገዋ ኢትዮጵያ ተስፋ 🤝

  ኢትዮጵያ በታሪኳ ተደርጎ የማይታወቅ፣ በስፋቱ እና በጥልቀቱ ትልቅ የሀሳብ ልዕልና የሚነግስበት ታላቅ ሀገራዊ ምክክር እያደረገች ትገኛለች። በዚህም ከጫፍ እስከ ጫፍ የተውጣጡ፣ በኅብረ ቀለም የደመቁ የተለያዩ የኅብረተሰብ ክፍሎች እየተሳተፉ ይገኛሉ። ​በተለይም ለዘመናት የዘለቁ የሀገሪቱ ችግሮች እና...

“ሀገራዊ ምክክሩ የፖለቲካ ቅራኔዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት መሠረት ይጥላል”

  ​የኢትዮጵያን የወደፊት የፖለቲካ ጉዞ የሚቃኝና ሀገርን በጋራ መክክር ለመገንባት ያለመ ታሪካዊ መድረክ ላይ የተሳተፉ ተፎካካሪ የፖለቲካ ፓርቲዎች፤ ሀገራዊ ምክክሩ የነበሩ የፖለቲካ ቅራኔዎችን በሰላማዊ መንገድ ለመፍታት ትልቅ መሠረት እንደሚጥል ገልጸዋል። ​በምክክር መድረኩ ላይ አስተያየታቸውን የሰጡት አቶ...

🚗 በቴክኖሎጂ የተደገፈውን አዲሱ የተሽከርካሪ ሰሌዳና ዲጂታል የምዝገባ ሥርዓት በክልሉ ለመተግበር በቂ ዝግጅት ተደርጓል።

  የአማራ ክልል መንገድ፣ ትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ቢሮ ኀላፊ ጋሻው አወቀ (ዶ.ር) በአማራ ክልል የትራንስፖርት አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን፣ የመንገድ ደኅንነትን ለማረጋገጥ እንዲሁም የትራንስፖርት ስምሪት እና ቁጥጥርን ውጤታማ ለማድረግ ያለመው በቴክኖሎጂ የተደገፈ አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ እና የተቀናጀ...

“የስማርት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ለዛሬው ትውልድ ብቻ ሳይኾን ለነገውም ትውልድ ትልቅ አሻራ ነው” ከንቲባ...

  የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከሰዎች ለሰዎች ግብረሰናይ ድርጅት ጋር በመኾን በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ አያት ጣፎ አካባቢ የስማርት ፖሊቴክኒክ ኮሌጅ ግንባታ ማስጀመሪያ መርሐግብርን አካሂዷል። የአዲስ አበባ ከተማ ሥራ እና ሥልጠና ቢሮ ኀላፊ ሚሊዮን ማቴዎስ በከተማዋ...

ከልዩነት ወደ መፍትሔ፤ የወጣቶች ተሳትፎ በሀገራዊ የምክክር ጉባኤው ላይ

  የኢትዮጵያ ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በጥሩ ሁኔታ እየተካሄደ መኾኑን የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በሚያወጣቸው መግለጫዎች እያሳወቀ ይገኛል። በምክክር ጉባኤው ሂደት ላይ አስተያየታቸውን ለአሚኮ የሰጡ ወጣት ተሳታፊዎች የምክክር ጉባኤው ለኢትዮጵያ ወሳኝ ምዕራፍ መኾኑን እንደተገነዘቡ ተናግረዋል። ምክክሩ ከሁሉም የኅብረተሰብ ክፍል...