የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የላቀ የማዕከላዊ ላበራቶሪ ሥራን አስጀመረ።
የመከላከያ ዩኒቨርሲቲ ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር የሳይበር ደኅንነት፤ የሰው ሠራሽ አስተውሎት፤ የአውቶሜሽን፣ የኮሙዩኒኬሽን እና ኤሌክትሮኒክስ ዘርፎች ምርምር የሚካሄድበት ላቦራቶሪ አስመርቋል።
ላበራቶሪው የተለያዩ ባለሙያዎች ሠልጥነው ብቁ የሚኾኑበትም ነው።
በላበራቶሪው ምረቃ ሥነ ሥርዓት ላይ የተገኙት የኢፌዴሪ መከላከያ ሚኒስትር...
የበረሃውን ጉዞ ያስቆመው አረንጓዴ ግንብ፤ የቻይና ተሞክሮ እና የኢትዮጵያ “አረንጓዴ ዐሻራ”
የዓለማችንን የአየር ንብረት መዛባት ለመቀልበስ በሚደረገው ታላቅ ሩጫ ውስጥ የቻይናው "ታላቁ አረንጓዴ ግንብ" እና የኢትዮጵያው "አረንጓዴ ዐሻራ" የተፈጥሮን ውበት እና የሰው ልጅን ቁርጠኝነት ያሳዩ ህልውናን የማስቀጠል ግብግቦች ናቸው።
በአውሮፓውያኑ የዘመን አቆጣጠር በ1970ዎቹ መገባደጃ ላይ የተጀመረው...
ከመጽሐፍ ሽያጭ ለትምህርት ቁሳቁስ ማሟያ፤ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አርዓያነት።
📖 የትምህርት ተዳራሽነትን እና ጥራትን ለማረጋገጥ ተማሪዎች ከትምህርት ገበታቸው እንዳይሰናከሉ ማድረግ የመጀመሪያው ወሳኝ ጉዳይ ነው።
በተለይም በኢኮኖሚ ምክንያት ደብተር፣ እስክርቢቶ፣ እርሳስ፣ቦርሳ፣ ዩኒፎርም እና የመሳሰሉትን ቁሳቁሶች ማሟላት ለማይችሉ ተማሪዎች የሚደረግ ድጋፍ የወደፊት እጣ ፈንታቸውን በመቀየር በኩል...
የመደጋገፍ እና የወንድማማችነት እሴት፤ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት በሀረሪ ክልል።
የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት የመደጋገፍ እና የወንድማማችነት እሴትን በሚያጠናክር መልኩ ተጠናክሮ መቀጠሉን በብልጽግና ፓርቲ የሀረሪ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አስታውቋል።
በክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ጌቱ ወዬሳ በሰጡት መግለጫ የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት...
የሀገር መከላከያ ሠራዊት ጽንፈኞች የዘረፏቸውን የሕጻናት አልሚ ምግቦች እና ልዩ ልዩ ተሽከርካሪዎች በቁጥጥር ስር...
በቢቡኝ ወረዳ ጮቄ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ የሚንቀሳቀሰው ጽንፈኛ ቡድን በመጋቢት 2018 ዓ.ም የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ ለቅድመ መደበኛ ተማሪዎች የላከውን 120 ኩንታል አልሚ ምግብ ዘርፎ ለታጣቂው ሊመግብ ቆይቷል። ቡድኑ የህጻናቱን አልሚ ምግብ በሰዴ ወረዳ...








