“ሕዝብ የፈለገውን ተወካይ እንዲመርጥ ምቹ ሁኔታ አለ” ጥላሁን ደጀኔ
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ በአማራ ክልል ሰፊ ሥራ እየተከናወነ ይገኛል፡፡
የፖለቲካ ፓቲዎችም ሕዝብ ውክልናውን በነጻ ፈቃድ ይሰጣቸው ዘንድ በማኅበራዊ ሚዲያ፣ በአዳራሽ ስብሰባ እና በዓደባባይ ሰልፍ ሀሳባቸውን እየሸጡ ይገኛሉ።
በደቡብ ጎንደር...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አዲስ የሚገነባውን የዳኝነት እና የፍትሕ አገልግሎት መስጫ ፕሮጀክት የዲዛይን...
ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት በባሕር ዳር ከተማ የሚያስገነባው ሁሉን አካታች የዳኝነት እና የፍትሕ አገልግሎት ፕሮጀክቱን የዲዛይን ግምገማ አካሂዷል።
ፕሮጀክቱ የዳኝነት አገልግሎትን ተደራሽ ለማድረግ እና በላቀ ሁኔታ ለመስጠት እንዲሁም...
ኢትዮጵያ በሙዚየሞቿ ታሪኳን እየገለጠች ነው።
አዲስ አበባ: ግንቦት 09/2018 (አሚኮ)የዓለም የሙዚየም ቀንን በማስመልከት የተለያዩ የቅርስ ባለሙያዎች በአዲስ አበባ የሚገኙ ሙዚየሞችን ጎብኝተዋል።
የኢትዮጵያ የቅርስ ባለሥልጣን ሠራተኞች እና ባለሙያዎች፣ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሠራተኞች እንዲሁም የተለያዩ ተቋማት የቅርስ ባለሙያዎች የእዮቤልዩ ቤተመንግሥት፣ የኢትዮጵያ ሠራዊት...
የሀገር እና የአካባቢን ሰላም ለመጠበቅ የተቀናጀ እና የተደራጀ የሚሊሻ ኀይል ለመገንባት በትኩረት እየተሠራ ነው።
ሁመራ፡ ግንቦት 9/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሀገር ዳር ድንበር መጠበቅ እና ለሉዓላዊነት መረጋገጥ ዋጋ ለከፈለው የሚሊሻ ኀይል ተገቢው ክብር እየተሰጠ መኾኑን የአማራ ክልል ሚሊሻ ኮሚሽን ገልጿል።
የአማራ ክልል ሚሊሻ 30ኛ ዓመት የምሥረታ በዓል የክልሉ እና የዞኑ...








