#ኢትዮጵያ

3

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት አመራሮች ኢትዮጵያን በመረጃ ላይ የተመሠረተ የልማት መጻኢ ዕድል የሚያሳየው፤ ”በመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት” ብሔራዊ ጉባኤ ላይ የቀረቡ የብሔራዊ ዕቅድ እና ስታቲስቲክስ ዳሽቦርዶች (የመረጃ መከታተያ ሰሌዳዎች) እና አውደ ርዕይ ያደረጉት ጉብኝት።

#ኢትዮጵያ #AmharaMediaCorporation #AMECO #ዜና   #አሚኮአዲስአበባ  #BahirDar #Ethiopia

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

https://linktr.ee/Amharamediacorporations

ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!

Previous article“ሀገርን የሚያሻግር ፓርቲ ለመምረጥ ተዘጋጅተናል” የጻግብጂ ወረዳ ነዋሪዎች