በምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ኤልያስ ምርጫ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ መራጮች በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች...
#ኢትዮጵያ እየመረጠች ነዉ!
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
“እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት ፍፁም ሰላማዊ ነው” የአብን የክልል ምክር ቤት እጩ ከድር ይመ
ደሴ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የክልል ምክር ቤት እጩ ከድር ይመር በደሴ ከተማ በተወከሉበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጥተዋል።
እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት ፍፁም ሰላማዊ ነውም ብለዋል። ኅብረተሰቡ ይበጀናል ያለውን በካርዱ እየመረጠ...
“ምርጫ መሪህን በሰላም የምትመርጥበት መንገድ ነው” የ90 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ
አዲስ አበባ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 17 ወረዳ 13 ላስታ ሥላሴ የምርጫ ጣቢያ መርጠው ሲወጡ አሚኮ ያገኛቸው የ90 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ "ምርጫ መሪህን በሰላም የምትመርጥበት መንገድ ነው" ብለዋል።
የዕድሜ...
“ለሀገር ዕድገት እና ልማት ስንል በምርጫው ተሳትፈናል” መራጮች
ደብረማርቆስ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምሥራቅ ጎጃም ዞን አምበር ከተማ ድምጽ ሲሰጡ ያገኘናቸው አዛውንት እማሆይ ይፍቱ ዳኘው የ74 ዓመት የዕድሜ ባለፀጋ ናቸው።
ከዚህ በፊት በሁለት የምርጫ ጊዜያቶች መሳተፋቸውንም ገልጸዋል። በዛሬው ምርጫ ለቀጣዩ ትውልድ የሚበጅ መንግሥትን...
የ95 የዕድሜ ባለጸጋው በምርጫው ድምጻቸውን ሰጡ።
ፍኖተሰላም፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፍኖተ ሰላም ከተማ ነዋሪዎች በሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።
ከእነዚህ መራጮች መካከል ከ95 ዓመት በላይ ዕድሜ ያላቸው ጴጥሮስ ዋነኛው አንዱ ናቸው። ከዚህ ቀደም በነበሩ ምርጫዎች ላይ መሳተፋቸውንም አስታውሰዋል።
በዘንድሮው ምርጫ...








