“እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት ፍፁም ሰላማዊ ነው” የአብን የክልል ምክር ቤት እጩ ከድር ይመ

7
🇪🇹🗳️
ደሴ፡ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ (አብን) የክልል ምክር ቤት እጩ ከድር ይመር በደሴ ከተማ በተወከሉበት የምርጫ ክልል ድምጽ ሰጥተዋል።
እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት ፍፁም ሰላማዊ ነውም ብለዋል። ኅብረተሰቡ ይበጀናል ያለውን በካርዱ እየመረጠ ይገኛልም ነው ያሉት አቶ ከድር።
እስከአሁን የምርጫ ሂደቱ መልካም መኾኑን ያነሱት እጩ ተወዳዳሪው ምርጫ የስልጣኔ መገለጫ በመኾኑ ሁሉም ዜጋ ካርዱን በአግባቡ አንዲጠቀም ጠይቀዋል።
ዘጋቢ:- ተመስገን አሰፋ
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“ምርጫ መሪህን በሰላም የምትመርጥበት መንገድ ነው” የ90 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ
Next articleበምስራቅ ጎጃም ዞን በደብረ ኤልያስ ምርጫ ክልል ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ፤ መራጮች በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች በነቂስ ወጥተው ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።