“ምርጫ መሪህን በሰላም የምትመርጥበት መንገድ ነው” የ90 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ

9
🇪🇹🗳️አዲስ አበባ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአዲስ አበባ በቦሌ ክፍለ ከተማ ምርጫ ክልል 17 ወረዳ 13 ላስታ ሥላሴ የምርጫ ጣቢያ መርጠው ሲወጡ አሚኮ ያገኛቸው የ90 ዓመት ዕድሜ ባለጸጋ “ምርጫ መሪህን በሰላም የምትመርጥበት መንገድ ነው” ብለዋል።
የዕድሜ ባለጸጋዋ ለ5ኛ ጊዜ ምርጫ እንደመረጡም ነግረውናል።
ምርጫ መብት በመኾኑ በአግባቡ መጠቀም ይገባል ነው ያሉት።
ዘጋቢ፦አንዱዓለም መናን
የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!
👇👇👇
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!
Previous article“ለሀገር ዕድገት እና ልማት ስንል በምርጫው ተሳትፈናል” መራጮች
Next article“እስካሁን ያለው የምርጫ ሂደት ፍፁም ሰላማዊ ነው” የአብን የክልል ምክር ቤት እጩ ከድር ይመ