የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት

  በፊና ኦሮሚያ የመስኖ ፕሮጀክቶች አማካኝነት በጎሞሌ ወረዳ ቦረና ዞን የመስኖ ግድቦች ግንባታ መጠናቀቅ፣ የአየር ንብረት ለውጥን በመቋቋም የውሃ መሠረተ ልማትን የማረጋገጥ ትልቅ ምዕራፍ መሆኑን የሚያሳይ ነው። ይኸው እጅግ አስፈላጊ የሆነ መሠረተ ልማት በደሴ ጎራ...

ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አሚኮ በደሴ ከተማ እያስገነባው የሚገኘውን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ጎበኙ።

  ደሴ፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ አሚኮ በደሴ ከተማ እያስገነባው የሚገኘውን የሚዲያ ኮምፕሌክስ ጎብኝተዋል። በጉብኝቱ ከርእሰ መሥተዳድሩ በተጨማሪ ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን ( ዶ.ር)፣ የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት...

“የምርጫው ቀን ሕዝባችን ያለምንም ስጋት ድምጽ የሚሰጥበት ታሪካዊ ቀን እንዲኾን እናደርጋለን” ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም...

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አሁናዊ የክልሉ የጸጥታ ሁኔታ እና ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል። የጠቅላይ መምሪያው አዛዥ ኮሚሽነር ጄኔራል ዘላለም መንግሥቴ (ዶ.ር) የክልሉ ሕዝብ በሰባተኛው...

“ደሴ ከተማን ወደ ላቀ ከፍታ ማማ ለመውሰድ በሚደረገው ጉዞ ሕዝቡ ድጋፉን አጠናክሮ እንዲቀጥል ጥሪ...

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1 ሺህ 447ኛው የኢድ አል-አደሃ (አረፋ) በዓል በደሴ ከተማ በታላቅ ድምቀት ተከብሯል። በዕለቱ የከተማዋና የአካባቢው የእስልምና እምነት ተከታዮች ሶላት በመስገድ በዓሉን አክብረዋል። ​የደሴ ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ሳሙኤል ሞላልኝ...

“ዘመናትን የተሻገረ የማኅበረሰቡ አብሮነት ለዛሬዋ የጎንደር ከፍታ ዋነኛ መሠረት ኾኗል” አቶ ቻላቸው ዳኘው

  ጎንደር: ግንቦት 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 1ሺህ 447ኛው የዒድ አል አድሃ (አረፋ) በዓል በጎንደር ከተማ ተከብሯል። በበዓሉ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የጎንደር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ቻላቸው ዳኘው የአረፋ በዓል ታላቅ የመስዋትነት፣ የፍጹም ታማኝነት እና የጽናት...