ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት መጠናቀቁን የአማራ ክልል ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ።
ባሕርዳር፡ ግንቦት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በአማራ ክልል በሁሉም አካባቢዎች የተካሄደው ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በከፍተኛ ስኬት፣ ሥልጡን እና ሕዝባዊ ተሳትፎ በጎላበት መልክ በታላቅ የሕዝብ ድል መጠናቀቁን አስታውቀዋል።
ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በሰላም እንዲጠናቀቅ ተወዳዳሪ የሌለው ሚና ለተጫወቱት የክልሉ...
ከምርጫ ማግሥት ለሀገር ሰላም እና ልማት መሥራት ይገባል።
ደብረ ታቦር: ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ አድርገዋል።
የከተማዋ ነዋሪዎችም በምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት ጊዜያዊ የድምፅ ውጤቶችን እየተመለከቱ ነው።
ውጤቱን ሲመለከቱ ካገኘናቸው መካከል አቶ ልብሴነው መሥፍን እና ወይዘሮ...
የባሕር ዳር ከተማ ነዋሪዎች በምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶችን እየተመለከቱ ነው።
ባሕርዳር፡ግንቦት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) አሚኮ በባሕርዳር ከተማ ባካሄደው ምልከታ በየምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤቶች ተለጥፈው ነዋሪዎች እየተመለከቱ ነው።
ውጤቶቹ ለማኅበረሰቡ በግልጽ በሚታዩ ቦታዎች ነው የተለጠፉት።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_ውጤት #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
ዘጋቢ፦ ሮዛ የሻነህ
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና...
ባሕርዳር: ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) ከእንጦጦ እስከ ቀጨኔ መድኃኔዓለም ያለውን የመልሶ ማልማት እና የወንዝ ዳርቻ ልማት ፕሮጀክት ሥራ አስጀምረዋል።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት ከሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ...
በደብረ ታቦር ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤት ይፋ አድርገዋል።
ደብረታቦር: ግንቦት 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሥተዳደር ፋርጣ አንድ ምርጫ ክልል በሚገኙ ምርጫ ጣቢያዎች የድምጽ ቆጠራ ተጠናቅቆ ጊዜያዊ የምርጫ ውጤት ይፋ ኾኗል።
መራጩ ማኅበረሰብም ውጤት ይፋ በኾነባቸው ምርጫ ጣቢያዎች በመገኘት እየተመለከተ ነው።
ውጤቱ ይፋ...







