ባሕርዳር፡ግንቦት 25/2018 ዓ.ም(አሚኮ) አሚኮ በባሕርዳር ከተማ ባካሄደው ምልከታ በየምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ የድምጽ ውጤቶች ተለጥፈው ነዋሪዎች እየተመለከቱ ነው።
ውጤቶቹ ለማኅበረሰቡ በግልጽ በሚታዩ ቦታዎች ነው የተለጠፉት።
#አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_ውጤት #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ
ዘጋቢ፦ ሮዛ የሻነህ
የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ !
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
