በሀገር አቀፍ ደረጃ ከ800 በላይ አዳዲስ የቱሪስት መስህቦች ተመዝግበዋል።

  አዲስ አበባ: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የቱሪዝም ሚኒስትር በአማራ ክልል እና በሌሎች የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚገኙ ከ800 በላይ መስህቦችን በመመዝገብ ወደ ቱሪዝም መዳረሻነት ለመቀየር እየሠራ መኾኑን አስታውቋል። የቱሪዝም ሚኒስትሯ ሰላማዊት ካሳ በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት...

“የልማት ድርጅቶች ከውጭ እርዳታ ጥገኝነት በመውጣት የሕዝብን ክብር በሚጠብቅ ሥራ ማከናወን አለባቸው” ምክትል ርእሰ...

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ የመንግሥት እና የሲቪል ማኅበረሰብ ድርጅቶች ዓመታዊ የአጋርነት ፎረም የምክክር መድረክ በባሕር ዳር ከተማ በመካሄድ ላይ ነው። በዚሁ መድረክ ድርጅቶቹ ያከናወኗቸውን ሥራዎች የሚያሳይ ዐውደ ርዕይም...

ከአማራ ብሔራዊ ክልል ምክር ቤት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ

የቀድሞው የአማራ ክልል ምክር ቤት አፈ ጉባኤ የተከበሩ አባሳደር ያለው አባተ ረታ ባደረባቸው ሕመም በሀገር ውስጥ እና በውጭ ሀገር በሕክምና ሲረዱ ቆይተው ሚያዝያ 19/2018 ዓ.ም ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል፡፡ የተከበሩ አባሳደር ያለው አባተ የ4ኛ ዙር...

ኢትዮጵያ ዛሬ የቆመችበት ጽኑ መሠረት ነገን በልበ ሙሉነት እንድንቀበል የሚያስችል ብሩህ የታሪክ ምዕራፍ ነው።

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ሽግግር በቁጥር ከሚገለጽ የኢኮኖሚ ዕድገት ፍላጎት በላይ ሀገራዊ ሉዓላዊነትን በዘላቂነት የሚያረጋግጥ ወሳኝ ምሶሶ መኾኑን የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት አስታውቋል። የኢፌዴሪ መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት ባወጣው መግለጫ መንግሥት የማኑፋክቸሪንግ ዘርፉን 'የሉዓላዊነት...

ከአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት የተሰጠ የሀዘን መግለጫ

ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል መንግሥት የቀድሞውን የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ያለው አባተ ኀልፈት አስመልክቶ የሀዘን መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ይዘት እንደሚከተለው ቀርቧል፦ የቀድሞው የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ እና በተለያዩ...