🏙 ኮሪደር ልማት ከከተማ ውበት በላይ የሥራ ባሕልን በእጅጉ እየቀየረ ነው ።
ባሕር ዳር: ግንቦት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በከተሞች 🛣️ እየተከናወነ ያለው የኮሪደር ልማት ከከተማ ውበት እና ገጽታ ባለፈ ዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ ጠቀሜታዎችን እያስገኘ ያለ ትልቅ ስትራቴጂካዊ እርምጃ ነው።
ይህ ልማት ቀደም ሲል በከተሞች ይስተዋል የነበረውን...
በኮምቦልቻ ከተማ 145 ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉበት የኢትዮጵያ ታምርት ክልላዊ የማጠቃለያ መድረክ ዛሬ ይካሄዳል።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በዚህ መድረክ ላይ ለመታደም ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል እና ሌሎችም ከፍተኛ መሪዎች ተገኝተዋል። ክልላዊ የንቅናቄ ማጠቃለያ መርሐ ግብሩ "ኢትዮጵያ ታምርት ለሁለንተናዊ ሉዓላዊነት" በሚል መሪ...
🌾በአማራ ክልል በመኸር እርሻ ለመሸፈን ከታቀደው መሬት ውስጥ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሄክታሩ በኩታገጠም...
ባሕር ዳር: ግንቦት 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2018/19 የምርት ዘመን የታቀዱ የግብርና ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ይገኛሉ።
የዘንድሮው የክረምት እርሻ እንቅስቃሴ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ በሰሜን ጎጃም ዞን ይልማና ዴንሳ ወረዳ...
ቦርዱ ከፓርቲዎች እና ከግል እጩዎች የቀረቡ ቅሬታዎችን እያስተናገደ መኾኑን አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የድህረ ምርጫ ሂደት ተግባራትን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
ከምርጫው ዕለት ጀምሮ ከፓርቲዎች እና ከግል ተወዳዳሪዎች ቅሬታዎችን በመቀበል እያስተናገደ እንደኾነም በመግለጫው ተመላክቷል።
የቦርዱ ሰብሳቢ ሜላተወርቅ ኃይሉ አብዛኛዎችን ቅሬታዎች...
825 የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራዎችን ማጠናቀቃቸውን ቦርዱ አስታወቀ።
አዲስ አበባ: ግንቦት 29/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ከድምጽ አሰጣጥ ሂደቱ ጀምሮ የምርጫውን ሂደት በመገናኛ ብዙሃን በኩል ለሕዝብ እያደረሰ ይገኛል።
7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የውጤት ሂደቱን ተከትሎ ዛሬ በሰጠው መግለጫ የምርጫ ክልሎች የማዳመር ሥራ...







