የሚኒስትሮች ምክር ቤት የ2019 በጀትን ጨምሮ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ።

ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 56ኛ መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ፡፡ 1. ምክር ቤቱ በቅድሚያ የተወያየው የመካከለኛ ዘመን (2019-2023) የማክሮ ኢኮኖሚና ፊስካል ማዕቀፍ ላይ ነው፡፡ የተሟላ...

በዘንድሮው ክረምት 25 ሚሊዮን የፍራፍሬ እና የቡና ችግኝ በክልሉ ሁሉም አካባቢ ይተከላል።

ጎንደር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በ40 ሄክታር መሬት 25 ሚሊዮን የፍራፍሬ እና የቡና ችግኝ ለመትከል መዘጋጀቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። ቢሮው በጎንደር ቀጣና ያለውን የፍራፍሬ ምርት እና ምርታማነት ለማሳደግ በጎንደር ከተማ ለባለድርሻ አካላት ሥልጠና...

በሀገር ውስጥ በተፈናቃዮች እና በወታደራዊ ካምፖች ልዩ ጣቢያዎች የሚገኙ ዜጎች ነገ ድምፅ ይሰጣሉ።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር ውስጥ ተፈናቃዮችና በወታደራዊ ካምፖች ልዩ ጣቢያዎችን በማቋቋም የካምፑ ነዋሪዎችን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ላይ እንዲሣተፉ በመራጭነት መመዝገቡ ይታወቃል። በመሆኑም በካምፖቹ በመራጭነት የተመዘገቡ ዜጎች ድምፅ የመስጠት ሂደት በነገው ዕለት...

🏙 🛣️ በኮሪደር ልማት ⛰️ የአካባቢ ጥበቃ ሥራ አንዱ አካል ተደርጎ በትኩረት እየተሠራበት ነው።

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን 🌍🌎 ዓለም አቀፍ የአካባቢ ቀንን "የአየር ንብረት ተጽዕኖን መግታት ለዘላቂ ልማት" በሚል መሪ መልዕክት የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት አክብሯል። የአማራ ክልል አካባቢ ጥበቃ ባለሥልጣን ኀላፊ...

የፍኖተ ሰላም ከተማ አሥተዳደር ለ92 የቤት ማኅበራት የእጣ ማውጣት ሥነ ሥርዓት አካሂዷል::

  ባሕር ዳር: ሰኔ 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በፍኖተ ሰላም ከተማ ለዓመታት የመልካም አሥተዳደር እንቅፋት ኾኖ የቆየውን የቤት ማኅበራት ችግር መፍትሄ ለመስጠት የተሰጠው ትኩረት ፍሬ ማፍራቱ ተመላክቷል። የከተማ አሥተዳደሩ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጊዜው ደግአረገ ከ2011 ዓ.ም ጀምሮ...