“የልማት ሥራው የነገዋን ኢትዮጵያ ብልጽግና የሚያበስር ነው” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

ባሕር ዳር: ሚያዝያ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ 10 ሀራ ቀበሌ እና አልብኮ ወረዳ 03 ፈላና ቀበሌ የለማ የኩታ ገጠም የስንዴ ሰብልን አሁናዊ ገፅታ...

በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ባሕርዳር ገቡ።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 13/2018 (አሚኮ) በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ባሕርዳር ገብተዋል። አምባሳደሩ ባሕርዳር ሲገቡ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች አቀባበል አድርገውላቸዋል። አምባሳደሩ በባሕርዳር በሚኖራቸው ቆይታ ከርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ...

ኢትዮጵያ ያደረገችው የኢኮኖሚ ሪፎርም የውጭ ቀጥታ ኢንቨስትመንት አንዲያድግ አድርጓል።

አዲስ አበባ: ሚያዚያ 12/2018 (አሚኮ) የኢትዮ-አውሮፓ የቢዝነስ ፎረም በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው። "የዓለም አቀፍ አቅሞችን መክፈት" በሚል መሪ መልዕክት የሚካሄደው ፎረሙ ለሁለት ቀናት እንደሚቆይ ተገልጿል። የአውሮፓ ኅብረት የዓለም አቀፍ ትብብር ኮሚሽን ኮሚሽነር ጆሴፍ ሲኬላ ኢትዮጵያ ከአፍሪካ...

የመንግሥት ሠራተኞችን የመረጃ አያያዝ በማዘመን ዲጂታል አሠራርን መተግበር ይገባል።

ደሴ: ሚያዚያ 12/2018 (አሚኮ) የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞች የመረጃ ማረጋገጥ ሥራ ለማከናወን ለባለድርሻ አካላት የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኮምቦልቻ ከተማ እያካሄደ ነው። በኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት የደሴ ስታቲስቲክስ ቅርንጫፍ ጽሕፈት...

የመንግሥት ሠራተኞችን መረጃ ማረጋገጥ የመንግሥት ወጭን ለታለመለት ዓላማ እንዲውል ያስችላል።

ባሕር ዳር: ሚያዚያ 12/2018 (አሚኮ) የኢትዮጵያ ስታቲስቲክስ አገልግሎት ከፌዴራል ሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ጋር በመተባበር የሲቪል ሰርቪስ ሠራተኞችን መረጃ ለማረጋገጥ የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥልጠና በባሕር ዳር ከተማ እየተሰጠ ነው። የአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሀብት...