“በጸጥታ ችግር ምክንያት የሚስተጓጎል የምርጫ ሂደት የለም” እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር)
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ (ዶ.ር) የክልሉ ወቅታዊ ሁኔታን በተመለከተ ከአሚኮ ጋር ቆይታ አድርገዋል።
በቆይታቸውም የምርጫ ሂደቱ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ተደርጓል...
🇪🇹”ሀገር ከሌለች እናት አትኖርም” እህትማማቾቹ የብር ሸለቆ ተመራቂዎች
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 23/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) በብር ሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ሥልጠናቸውን ሲከታተሉ የቆዩት እህትማማቾቹ ኦብሴ አብዱ እና ታሪኳ አብዱ ሥልጠናቸውን በስኬት አጠናቅቀው ለምረቃ በቅተዋል።
እህትማማቾቹ ከልጅነት ጀምሮ የወታደር ሙያ ምኞታቸው ነበር።
መሠረታዊ ወታደር ኦብሲ አብዱ...
ለዜጎች የመኖሪያ ቤት መስሪያ ቦታ ለማስተላለፍ ቅድመ ዝግጅት ማጠናቀቁን የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር አስታወቀ።
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 23/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የዜጎችን የመኖሪያ ቤት ችግር በዘላቂነት ለመፍታት እየሠራ ያለው ሥራ አዲስ ምዕራፍ ላይ መድረሱን አስታውቋል። ከተማ አሥተዳደሩ የዘጠኝ ወራት ዕቅድ አፈጻጸሙን እየገመገመ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክትል...
“ሀገራችሁን አጽንታችሁ ለማቆም የሚሰጣችሁን ግዳጅ በብቃት መወጣት ይጠበቅባችኋል” ጄኔራል ይመር መኮነን
ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 22/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት የብርሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት ያሠለጠናቸውን ወታደሮች አስመርቋል።
በምረቃ መርሐ ግብሩ መልዕክት ያስተላለፉት በሀገር መከላከያ ሠራዊት የትምህርት እና ሥልጠና ዋና መምሪያ ኀላፊ ጄኔራል ይመር መኮንን በኢትዮጵያ የውስጥ...
ሥራን በፍጥነት እና በጥራት ማከናወን ዋነኛው የትኩረት አቅጣጫ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የባለፉት ዘጠኝ ወራትን የፓርቲ እና የመንግሥት ዕቅድ አፈጻጸምን እየገመገመ ነው።
የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ከተማዋ ካለፈው ዓመት ጀምሮ በክልሉ ካሉ...








