ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ባሕር ዳር ጣና ሆቴል ፕሮጄክትን...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ በሜድሮክ ኢንቨስትመንት ግሩፕ የሚሠራውን የፎር ፖይንት ባይ ሸራተን ባሕር ዳር ጣና ሆቴል ፕሮጄክትን አስጀምረዋል።
በማስጀመሪያ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ፣...
“ሀገር እና ሕዝብን የሚያስከብሩ፣ ለትውልድም የሚተርፉ ሥራዎች እየሠራን እንገኛለን” ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 26/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ርእሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ በባሕር ዳር ከተማ የተገነባውን የፈለገ ግዮን ኢኮ ሪዞርት መመረቅ አስመልክተው በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው መልእክት አስተላልፈዋል። የመልእክታቸው ሙሉ ይዘትም እንደሚከተለው ቀርቧል፦
በዓይነቱ ልዩ የሆነውን የፈለገ ጊዮን...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የኢትዮጵያን የአምራች ዘርፍ ለማስፋፋት የሚደረገውን ጥረት የሚያጠናክረውን አራተኛውን ‘ኢትዮጵያ...
ኤክስፖው እስካሁን ያሳያቸው እና የተመዘገቡ ዋና ዋና ስኬቶች፦
👉የአምራች ዘርፉ ግብዓት አቅርቦት በዓመት ከ9 ሚሊዮን ወደ 15 ሚሊዮን ቶን አድጓል፤
👉ለአዳዲስ የኢንዱስትሪ ኢንቨስትመንቶች ከ3 ነጥብ 4 ጊጋ ዋት በላይ የኤሌክትሪክ ኃይል ቀርቧል፤
👉ለአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች የሚቀርበው የፋይናንስ...
“ለሚመጣው ትውልድ ጽኑ፣ በኢንዱስትሪ የበለጸገች እና ራሷን የቻለች ኢትዮጵያን እንገነባለን” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ( ዶ.ር) በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት የአራት ዓመታት ተከታታይ ጥረት እና የሚጨበጥ ውጤት ማስመዝገቡን ገልጸዋል።
በዘንድሮው “ኢትዮጵያ ታምርት” ኤክስፖ ላይ የሀገራዊ ርዕያችንን ተጨባጭ ስኬት...
የዜጎችን የአገልግሎት አሰጣጥ የቀየረው አዲሱ አሠራር!
ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 25/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ መሶብ አንድ ማዕከል የአገልግሎት አሰጣጥን በማሻሻል ውጤታማ ሥራ መሠራቱን ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ ተናግረዋል። ማዕከሉ በከተማ አሥተዳደሩ ስር የሚገኙ 10 ተቋማትን እና ሁለት የፌዴራል መስሪያ ቤቶችን...








