ብሔራዊ የአቮካዶ ልማት ፕሮግራም ተቀርጾ ወደ ሥራ መግባቱን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታወቀ።

ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል ግብርና ቢሮ የብሔራዊ አቮካዶ ልማት ፕሮግራም ክልላዊ የእስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ በባሕር ዳር ከተማ ከባለ ድርሻ አካላት ጋር ተካሂዷል። የብሔራዊ አቮካዶ ልማት ፕሮጀክቱ አሥተባባሪ ይበልጣል ወንድምነው እንደ ሀገር...

የጸረ-ተሕዋስያን መድኃኒቶች መላመድን ለመከላከል የላበራቶሪዎችን አቅም ማጠናከር ይገባል።

ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ኅብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት የላበራቶሪዎችን አቅም በማጠናከር የፀረ-ተሕዋሲያን መድኃኒቶች በጀርሞች መላመድ ቅኝት እና መከላከል ዙሪያ የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል። የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር በላይ በዛብህ በክልሉ መድኃኒትን የተላመዱ ጀርሞችን መለየት...

በደብረ ማርቆስ ከተማ አምራችና ሻጭን በቀጥታ ማገናኘት የሚያስችል የገበያ ማዕከል ሥራ ጀመረ።

  ደብረማርቆስ: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረማርቆስ ከተማ አምራችና ሻጭን በቀጥታ ማገናኘት የሚያስችል የገበያ ማዕከል ተመርቆ በይፋ ሥራ ጀምሯል። የከተማ አሥተዳደሩ ንግድ እና ገበያ ልማት መምሪያ ኀላፊ ዮሴፍ መለሰ የገበያ ማዕከሉ ዘመናዊ ግብይትን የሚፈጥር እና ተወዳዳሪነትንም...

🗳️በምርጫ ወቅት የማኅበረሰቡን የመረጃ አጠቃቀም ንቃተ-ሕሌና ማሳደግ ይገባል።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በነፃነት ድምፃቸውን የሚሰጡበት ሂደት ቢኾንም በምርጫ ወቅት ከሀሰተኛ መረጃዎች መጠበቅ ያስፈልጋል። በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ሥነ ተግባቦት ትምህርት ክፍል መምህር አበራ የኔወርቅ (ዶ.ር) ጊዜው የቴክኖሎጂ ማደግን ተከትሎ...

የመረጃ ሉዓላዊነት 🇪🇹 ኢትዮጵያ በራሷ መረጃ ላይ ተመስርታ እንድትወስን አስችሏታል።

  ‎ባሕር ዳር: ግንቦት 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ''የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት'' በሚል መሪ ቃል የተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ፤ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) እና ከፍተኛ የመንግሥት የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት እየተካሄደ ይገኛል። ‎ኢትዮጵያ የልማት ትልሞቿን እንዲሁም ስኬቶቿን በመረጃ...