የባንክ ሂሳብዎን ከብሔራዊ መታወቂያ ጋር አስተሳስረዋል?

ባሕር ዳር: ግንቦት6/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሁሉም ባንክ ደንበኞች እስከ ግንቦት 6 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ሂሳባቸውን ከፋይዳ ቁጥር (ብሔራዊ መታወቂያ) ጋር ማስተሳሰር እና ማጠናቀቅ እንዳለባቸው ብሔራዊ ባንክ ማሳሰቡ ይታወሳል። እስከ ዛሬ ግንቦት 6/2018 ዓ.ም የባንክ...

የሳይበር ደኅንነትን ማረጋገጥ የግል ዳታን ከመጠበቅ ይጀምራል።

አዲስ አበባ: ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ኮሙዩኒኬሽን ባለሥልጣን የግል ዳታ አጠባበቅ አዋጅን ወደ ተግባር ለማስገባት የሚያስችሉ ሥራዎችን እየሠራ መኾኑን አስታውቋል። ባለሥልጣን መሥሪያ ቤቱ የግል ዳታ ጥበቃ አዋጅ ቁጥር 1321/2016 ዓ.ም የወጣውን አተገባበር አስመክቶ ከባለ...

ይጠንቀቁ፦ያልተጣሩ የጤና መረጃዎች ዋጋ ያስከፍላሉ!

ባሕር ዳር: ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአኹኑ ወቅት ማኅበራዊ ሚዲያ ዋነኛ የመረጃ መለዋወጫ መድረክ ነው። ይኹን እንጂ በተለይ ከጤና ጋር የተያያዙ መረጃዎች ሲተላለፉ የሚታዩ ክፍተቶች እና ሊከተሉ የሚችሉ የጤና አደጋዎች አሳሳቢ ናቸው። የኅብረተሰብ ጤና ሳይንስ...

ሀሰተኛ መረጃን መከላከል ለዴሞክራሲያዊ የምርጫ ሂደት ወሳኝ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በምርጫ ወቅት የሚሰራጩ የሀሰተኛ መረጃዎች በምርጫ ሂደቱ ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ ያሳድራሉ። መራጮችን በማደናገር የሚፈልጉትን አካል በነፃነት እንዳይመርጡ እና የተሳሳተ ውሳኔ እንዲያስተላልፉ ያደርጋል፡፡ የተሳሳቱ መረጃዎች የምርጫውን ውጤት ተቀባይነት በማሳጣት ለድህረ...

የሐሰተኛ መረጃ እና ጥላቻ ንግግር ተጠያቂነት!

  ባሕር ዳር: ግንቦት 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰዎች ሀሳብን በነፃነት የመግለጽ መብታቸውን ሲጠቀሙ ግጭት ወይም ኹከትን የሚቀሰቅስ ግን መኾን የለበትም። ብሔርን፤ ሃይማኖትን፤ ዘርን፣ ጾታን ወይም አካል ጉዳተኝነትን መሠረት በማድረግ በግለሰብ ወይም በተለየ ቡድን ላይ ጥላቻ ወይም...