በሕግ እንደሚያስጠይቅ ያውቃሉ?

በሕግ እንደሚያስጠይቅ ያውቃሉ? ባሕር ዳር: ሰኔ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሃሳብን በነፃነት መግለጽ መብት ነው። ነገር ግን ግጭትን የሚቀሰቅስ ወይም ጥላቻን የሚዘራ ሃሳብ ደግሞ ተጠያቂነትን ያስከትላል። ብሔርን፤ ሃይማኖትን፤ ዘርን፣ ጾታን ወይም አካል ጉዳተኝነትን መሠረት በማድረግ በግለሰብ ወይም...

በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሰራጩ የጤና መረጃዎች ላይ ምን ያህል ይጠነቀቃሉ?

  ባሕር ዳር: ሰኔ 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበራዊ ሚዲያ ዋነኛ የመረጃ መለዋወጫ መንገድ ኾኗል። መረጃን አጣርቶ የሚጠቀመውን መውሰድ ደግሞ ግዴታ ነው። በተለይ በማኅበራዊ ሚዲያ የሚሠራጩ የጤና መረጃዎች ከፍተኛ ጥንቃቄ ያስፈልጋቸዋል። ምክኒያቱ ደግሞ መረጃዎች ሲተላለፉ የሚታዩ ክፍተቶች...

“እውነት ከቤት ሳትወጣ ውሸት ዓለምን የምታዳርስበት ጊዜ ላይ ነን”

  ባሕር ዳር፡ ሰኔ 04/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀሰተኛ መረጃ በሕዝቦች ዘንድ የሚያስከትለው ተጽዕኖ እጅግ ከፍተኛ እየኾነ ነው። መነሻ ዓላማዊ ለበጎ ቢኾንም አኹን ግን ለዓለም ሕዝቦች ፈተናነቱ በርትቷል። በእንጅባራ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና ተግባቦት መመህር እና ተመራማሪው አበራ...

የማኅበራዊ ሚዲያ ትንኮሳ ምንድን ነው?

  ባሕር ዳር: ሰኔ 03/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ ሚዲያ ትንኮሳ በእንግሊዝኛ Cyberbullying ማለት ዲጂታል ቴክኖሎጂዎችን በመጠቀም የሚፈጸም የማዋከብ ድርጊት ነው። በአብዛኛው ታዳጊዎችን ዒላማ ያደረገ የሳይበር ጥቃትም ነው። ይህ ዓይነቱ ጥቃት በማኅበራዊ ሚዲያዎች፣ በመልዕክት መለዋወጫ መተግበሪያዎች፣ በበቪዲዮ...

ምክኒያቶቹ ምንድን ናቸው?

ባሕር ዳር: ሰኔ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሕጻናት ላይ የሚፈጸሙ የሳይበር ጥቃቶች ከጊዜ ወደ ጊዜ እያደጉ ነው። ምክኒያቶቹ ምንድን ናቸው? የወላጆች የዲጂታል ዕውቀት ክፍተት (Digital Literacy Gap) በኢትዮጵያ 80 በመቶ ወላጆች ልጆቻቸው ኢንተርኔት ላይ ምን እንደሚሠሩ አንደማያውቁ ጥናቶች...