ከይለፍ-ቃል ወደ ማለፊያ-ቁልፍ…
ባሕርዳር፡ ሚያዚያ 19/2018ዓ.ም (አሚኮ)የእንግሊዝ ብሄራዊ የሳይበር ደህንነት ማዕከል ተጠቃሚዎች የይለፍ ቃልን (Password) በመተው በጣት አሻራ ወይም በፊት ምስል ወደ ሚሠሩ የይለፍ ቁልፎች (Passkeys) እንዲሸጋገሩ እያሳሰበ ነው። ይህም ይበልጥ አስተማማኝ እንደኾነ እያሳሰቡ ነው።
ይህ የጥበቃ ዘዴ...
ዲፕፌክ (Deepfake) ምንድን ነው?
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 19/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ዲፕፌክ ማለት ሰው ሰራሽ አስተውሎትን (AI) በመጠቀም ትክክለኛ የሚመስሉ ግን ሀሰተኛ ምስሎችን፣ ድምጾችን እና ቪዲዮዎችን የመፍጠሪያ መንገድ ነው።
"ዲፕፌክ" የሚለው ስያሜ የመጣው Deep Learning (ጥልቅ ትምህርት) እና Fake (ሀሰተኛ)...
የቅድመ ምርጫ ተግባራትን ተከትሎ ሀሰተኛ መረጃዎች እየተሠራጩ ነው።
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ በማከናወን ላይ ያለውን የ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የቅድመ-ምርጫ ተግባራትን ተከትሎ በርካታ ሀሰተኛ የማኅበራዊ ትሥሥር ገጾችና ዜናዎች መፈጠራቸውን ገልጿል።
ቦርዱ አሳሳች መረጃዎችን የሚያሠራጩ ግለሰቦችን ተጠያቂ አድርጋለሁም ብሏል።...
ሪፎርሙ የመንግሥት ሠራተኞችን ይቀንሳል?
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 15/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመንግሥት መሥሪያ ቤቶችን የአሠራር ሥርዓት ለማዘመን እና የአገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ዘርፈ ብዙ የሪፎርም ሥራዎች እየተከናወኑ ነው።
ነገር ግን ይህ ሪፎርም ሠራተኛን በሰበብ ከመንግሥት ሥራ ለመቀነስ ያለመ ነው የሚል ሃሳብ...
የማኅበራዊ ሚዲያ መዘዞች፦
ባሕር ዳር: ሚያዚያ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ማኅበራዊ የትስስር ገጾች ዓለምን ወደ አንድ መንደርነት ለውጠዋል። ማኅበራዊ ሥርዓትን የበለጠ ለማስተሳሰር የሚኖራቸው ፋይዳም ጉልህ ነው።
በአንጻሩ ማኅበራዊ ሚዲያን ለበጎ ዓላማ አለመጠቀም መልካም እሴቶች እንዲሸረሸሩ፣ አሉታዊ ተጽዕኖዎች እንዲሰፉ ያደርጋል።
ከአሚኮ...








