ከፍተኛ ሙቀት የሚመዘገባቸው አካባቢዎች እና መደረግ ያለበት ጥንቃቄ፦
ባሕር ዳር:መጋቢት 09/2018 ዓ.ም(አሚኮ) በኢትዮጵያ ሚትርዮሎጂ ኢንስቲትዩት የምዕራብ አማራ ሜትርዮሎጂ አገልግሎት ማዕከል በአማራ ክልል አንዳንድ ዞኖች ከፍተኛ የሙቀት መጠን ሊመዘገብ እንደሚችል አስታውቋል።
የማዕከሉ የትንበያና ቅድመ ማስጠንቀቂያ ቡድን አሥተባባሪ እንደግ አንለይ ወቅቱ በልግ በመኾኑ ምሥራቃዊ አማራ...
መረጃን መመርመር እና ሀሰት ከኾነ በጋራ መታገል ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: መጋቢት08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሀሰተኛ መረጃን በአደባባይ ሥብሠባዎች፣ በብሮድካስት ሚዲያ፣ በሕተመት ወይም በማኅበራዊ ሚዲያዎች ወይም በሌላ ተመሳሳይ መንገዶች አማካኝነት በጽሑፍ፣ በምስል፣ በድምጽ እና በተንቀሳቃሽ ምስል ማሠራጨት የተከለከለ ተግባር ነው።
በኢትዮጵያ መከላከያ ዩኒቨርሲቲ የጋዜጠኝነት እና...
መረጃ ሀብት የሚኾነው ትክክለኛነቱ ሲረጋገጥ እና በአግባቡ ጥቅም ላይ ሲውል ነው።
ባሕር ዳር፡ መጋቢት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ሰባተኛውን ጠቅላላ ምርጫ ለማካሄድ የቅድመ ዝግጅት ሥራ እያከናወነች ትገኛለች። ይህ ምርጫ ሰላማዊ እና ዴሞክራሲያዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅም እየተሠራ ይገኛል።
ይህን በማድረግ ረገድ በተለይ መገናኛ ብዙኅን ትክክለኛ መረጃን ለሕዝብ በማድረስ...
የሐሰተኛ መረጃ ስርጭት የሰላም ግንባታ ሥራዎችን ያደናቅፋል።
ባሕር ዳር:መጋቢት 5/2018 ዓ.ም ማኅበራዊ የትስስር ገጾችን ጨምሮ በተለያዩ የሚድያ አውታሮች የሚሰራጩ መረጃዎች ትክክለኛነታቸው እና ተዓማኒነታቸው ካልተረጋገጠ በሀገር ላይ የሚስከትሉት ቀውስ የከፋ ነው።
ለአሚኮ አስተያየታቸውን የሰጡ የምሥራቅ ጎጃም ዞን የመንግሥት ሠራተኞች በተለያዩ መንገዶች የሚሰራጩ ሐሰተኛ...








