“የዲጂታል ኢትዮጵያ 2025 ስትራቴጂ የተሳካ ነው” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር)

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ይህን የተናገሩት የ2030 ዲጂታል ስትራቴጂ ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ ከኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር) ጋር ባደረጉት "የእሳት ዳር ወግ" የሚል ሥያሜ በተሰጠው ላይ ውይይት...

ቻትጂፒቲ እና አዕምሯችን – አዲስ የጥናት ውጤት ምን ይላል?

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በቴክኖሎጂው ዓለም ቻትጂፒቲ እና መሰል የሰው ሠራሽ አስተውሎት መተግበሪያዎች የዕለት ከዕለት ሕይወታችን አካል እየኾኑ መጥተዋል። ኾኖም ግን እነዚህ መተግበሪያዎች ድካማችንን ከማቅለል ባለፈ በአዕምሯችን ላይ ምን እያደረሱ ነው ብለው...

ሀገራት ለምን ቲክቶክን ያግዳሉ?

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 02/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች መስፋፋት እየጨመረ ሲመጣ የቲክቶክ ተጽዕኖ እና የተጠቃሚዎቹ ቁጥር በከፍተኛ ደረጃ አድጓል። ይሁን እንጂ ቲክቶክ በተለያዩ ሀገራት ዘንድ የብሔራዊ ደኅንነት ሥጋት መፍጠሩን በዚህ ጽሑፍ ለመረጃነት የተጠቀምንባቸው...

ዲጂታል ሉዓላዊነት ምንድን ነው?

ባሕር ዳር: ኅዳር 25/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የምጣኔ ሃብት ፎረም በድረ ገጹ ያወጣው ጽሑፍ የዲጂታል፣ የሳይበር፣ የቴክኖሎጂ እና የዳታ ሉዓላዊነት ዲጂታል እጣ ፈንታችንን ለመቆጣጠር የምንችልበት መንገድ እንደኾነ ይገልጻል። ይህም በምንፈጥራቸው እና በምንጠቀማቸው መረጃዎች፣ መተግበሪያዎች...

የማኅበራዊ ሚዲያ እና የክላውድ ደኅንነት

ባሕር ዳር: ጥቅምት 20/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የምንጠቀምባቸው የማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች እጅግ በጣም ብዙ መጠን ያለውን የተጠቃሚ መረጃ የማቀናበር እና የማሥተዳደር ሥራቸው በዋነኝነት የሚመሠረተው በክላውድ ቴክኖሎጂ ላይ ነው። የክላውድ አገልግሎት ማለት በበይነ መረብ ትስስር በመፍጠር መረጃን...