”ነገ ሀገራችን ምን ትኾናለች?” የሚለውን ታሳቢ ያደረገ አቅጣጫ መያዝ ይገባል።
"ዲጂታል ኢትዮጵያ 2025" ስትራቴጂ ያስመዘገባቸውን ስኬቶች መሠረት በማድረግ የተነደፈው "ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030" ፣ ሀገሪቱ በቴክኖሎጂ ታጅባ ዘላቂ የኢኮኖሚ ዕድገት እንድታስመዘግብ የሚያስችል የትውልድ ርዕይ ማዕቀፍ ነው።
ይህ ስትራቴጂ የዲጂታል አገልግሎቶችን ተደራሽነት ከማስፋት ባለፈ የተቋማትን አሠራር በማዘመን...
እንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ
ኢትዮጵያ ታላላቅ ተግባራትን የከወነችበት 2018 ተሰናበተ። አዲሱ 2019 ዓመት ያለፉትን ዓመታት ተግባራት የምናጸናበትና የምናሰፋበት፤ አዳዲሶቹን ደግሞ የምንወጥንበት ዓመት ነው።
ባሳለፍነው ዓመት ሀገራዊ ምክክሩን ማሳካታችን ቀጣዩ ዓመት በሁሉም ረገድ የተሻለ እንዲሆን አድርጎታል። የምክክሩንም ውጤት ከወዲሁ ማጣጣም...
“የሰላም፣ የፍቅር፣የአንድነት እና የስኬት ዘመን ይሁንልን” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ
ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።
ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።
በይቅርታ እና በምክክር የጀመርነውን ብሩህ ጉዞ የምናጸናበት፣ ኢትዮጵያን እያስቀደምን በቀጥተኛው ርቱዕ መንገድ የምንጓዝበት የሰላም፣...
እንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን!!
ዘመን ከፈጣሪ ለሰው የተሰጠ የመሥሪያ መጽሐፍ ነው። ይህ የመሥሪያ መጽሐፍ ለእያንዳንዱ ሰው የተሰጡ የተወሰኑ ገጾች አሉት። የመጨረሻው ገጽ ተጠናቅቆ የማጠቃለያው ሽፋን እስኪከደን ድረስ የፈለግነውን የመጻፍ መብት በእጃችን ነው። አንዳንዶች ዓለምን የቀየሩ ሐሳቦችንና ሥራዎችን፤ ሌሎች...
በአማራ ክልል ከ 1 ሺህ 200 በላይ ለሚኾኑ ታራሚዎች ይቅርታ ተደረገ።
የአማራ ክልል ፍትሕ ቢሮ ኀላፊ ብርሃኑ ጎሽም በ 2019 አዲስ ዓመት በክልሉ ይቅርታ የተደረገላቸውን ታራሚዎች አስመልክተው መግለጫ ሰጥተዋል።
በመግለጫቸውም የክልሉ መሥተዳደር ምክር ቤት ጳጉሜ 4/2018 ዓ.ም ባካሄደው ሰባተኛ ዙር አንደኛ ዓመት የሥራ ዘመን አንደኛ አስቸኳይ...








