“የሰላም፣ የፍቅር፣የአንድነት እና የስኬት ዘመን ይሁንልን” ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ

8

ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ ለአዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል።

ፕሬዝዳንቱ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት እንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት በሰላም አደረሳችሁ ብለዋል።

በይቅርታ እና በምክክር የጀመርነውን ብሩህ ጉዞ የምናጸናበት፣ ኢትዮጵያን እያስቀደምን በቀጥተኛው ርቱዕ መንገድ የምንጓዝበት የሰላም፣ የፍቅር፣የአንድነት እና የስኬት ዘመን ይኾንልን ዘንድ እመኛለሁ ነው ያሉት በመልዕክታቸው።

#ባሕር_ዳር #ጳጉሜን_05_2018_ዓ_ም

የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ!

Previous articleእንኳን ለአዲሱ ዓመት አደረሳችሁ፣ አደረሰን!!
Next articleእንኳን ለ2019 አዲስ ዓመት አደረሳችሁ