ጽንፈኝነት በኢትዮጵያ ምድር ፈጽሞ ቦታ የለውም።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት በወቅታዊ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ አውጥቷል። የመግለጫው ሙሉ ሃሳብ ቀጥሎ ቀርቧል። ወቅታዊ ጉዳዮችን አስመልክቶ የተሰጠ መግለጫ ግንቦት 24 ቀን 2018 ዓ.ም. ማለዳ ላይ፤ የመጀመሪያው የወገግታ ጭላንጭል በከፍታማዎቹ የኢትዮጵያ...

“ኅብረተሰቡ በምርጫው ያሳየው ተሳትፎ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ትልቅ ተስፋ ነው” የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን

  አዲስ አበባ: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን በ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የታዛቢነት ሚና እንደነበራቸው ዛሬ በሰጠው መግለጫ አስታውቋል። የኢትዮጵያ ሴቶች ፌዴሬሽን ዋና ዳይሬክተር ገነት ስዩም ሴቶች በመራጭነትም ኾነ በታዛቢነት የነበራቸውን ተሳትፎ በጥንካሬ መመልከታቸውን ተናግረዋል። በምርጫው...

“ምርምሮች የማኅበረሰቡን ችግር የሚፈቱ መኾን አለባቸው”

  ጎንደር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) 32ኛው ሀገር አቀፍ ዓመታዊ የምርምር ጎባኤ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ እየተካሄደ ነው። ‎ ‎በጉባኤው የኢኖቬሽን እና ቴክኖሎጅ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ.ር)፣ የአፍሪካ ልህቀት አካዳሚ ፕሬዝዳንት ዛዲግ አብርሃ፣ የጎንደር ዩኒቨርሲቲ ፕሬዝዳንት አሥራት አጸደወይን (ዶ.ር)፣...

የአርሶአደሮችን የምርት አቅም ለመጨመር በኩታ ገጠም የማደራጀት ሥራ ትኩረት ተሰጥቶ እየተሠራ ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደን ሽፋንን በአንድ በመቶ ማሳደግ አካባቢው የሚታወቅበትን የአትክልት እና ፍራፍሬ ልማት ማስፋት የምዕራብ ጎጃም ዞን የዘንድሮው የአረንጓዴ አሻራ ትኩረት ነው። የጃቢ ጠህናን ወረዳ ግብርና ጽሕፈት ቤት ኀላፊ አስቻለ...

በአማራ ክልል በመኸር እርሻ ለመሸፈን ከታቀደው መሬት ውስጥ 3 ነጥብ 3 ሚሊዮን ሄክታሩ በኩታገጠም...

ባሕር ዳር: ግንቦት 28/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል በ2018/19 የምርት ዘመን የታቀዱ የግብርና ሥራዎችን ውጤታማ ለማድረግ የተለያዩ ተግባራት በስፋት እየተከናወኑ ይገኛሉ። ​የዘንድሮው የክረምት እርሻ እንቅስቃሴ በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኝ በሰሜን ጎጃም ዞን ይልማና ዴንሳ ወረዳ...