በአማራ ክልል የሌማት ትሩፋት የወጣቶችን ሕይዎት እየቀየረ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 14/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ወጣት መሐመድኑር ይማም በስደት በአረብ ሀገር ለረጅም ጊዜ ቆይቷል። አኹን ላይ በከሚሴ ከተማ በዶሮ እርባታ ሥራ ተሰማርቶ ይገኛል።
ወጣቱ ሠርቶ መለወጥን በመምረጥ በጀመረው ሥራ በቀን ከ2 ሺህ 200 በላይ...
የ403ኛ ኮር በአስቸጋሪ ወቅትም ፈተናን ተቋቁሞ በጽናት በማለፍ አርዓያነት ያለው ተግባር መፈጸም የቻለ ሠራዊት...
ጎንደር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሀገር መከላከያ ሠራዊት 403ኛ ኮር በሰሜኑ ጦርነት ወቅት ከሕዝብ ጋር በአንድነት ላስመዘገበው አንፀባራቂ የጀግንነት ተጋድሎ መታሰቢያ በሰሜን ጎንደር ዞን ዳባት ከተማ በፓናል ውይይት እና በልዩ ልዩ መርሐ ግብሮች ዕለቱን...
የምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ መልእክት!
የሀገራችንን ሁለንተናዊ መዋቅራዊ ሽግግር ለማፋጠን፣ ሳይንስና ቴክኖሎጂን የብልጽግናችንና የኢኮኖሚ ዕድገታችን ዋና ምሦሶ አድርገናል።
ለዚህ ስኬት ደግሞ መንግሥታችን በቀረጸው የትምህርት ፖሊሲ በመታገዝ ብቃት ያለው፣ የፈጠራ ክሂሎት የተላበሰና ምርታማ የሰው ኃይል ለመገንባት በትጋት እየሠራ ይገኛል።
ዛሬ በአዳማ ሳይንስና...
በአፍሪካ የመጀመሪያ የኾነው የኤ.አይ ዩኒቨርሲቲ በኢትዮጵያ እውን ሊኾን ነው።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ (ኤ.አይ) የዓለምን ሁለንተናዊ ገጽታ የቀየረ የዘመኑ ክስተት ኾኗል። ተለዋዋጭ በኾነው የዓለም አቀፋዊ ሁነት ውስጥ የኤ አይ ቴክኖሎጂ ተጽዕኖ ከፍተኛ እየኾነ መጥቷል። 🌍
በኤ.አይ ዙሪያ የሚደረግ ኢንቨስትመንት የወደፊቱን...







