“የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ጸጋን የመለየት፣ የማልማትና ወደ ሀብት የመቀየር ማሳያ እና የወሎ የብልጽግና ተስፋ...
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የሎጎ ሐይቅ ሪዞርትን ሥራ አስጀምረዋል።
ይህንን አስመልክተውም በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፦
የሎጎ ሐይቅ ሪዞርት ጸጋን የመለየት፣ የማልማትና ወደ ሀብት የመቀየር ማሳያ እና...
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት 57 በመቶ ሴቶችን ወደ መሪነት ማምጣት ተችሏል።
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ የሕግ ባለሙያ ሴቶች ማኅበር ሥራ አሥፈጻሚዎች የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤትን የአገልግሎት አሰጣጥ ተመልክተዋል።
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ምክትል ፕሬዝዳንት ሙሉዓለም ቢያዝን ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ የዲጂታል ሥርዓትን...
ታዳሽ ኃይል በአርሶ አደሩ ቤት
ባሕር ዳር: ሚያዝያ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ከ95 በመቶ በላይ የሚኾነው የኤሌክትሪክ ኃይሏን ከውኃ፣ ከፀሐይ፣ ከነፋስ እና መሰል አማራጮች ነው የምታመነጨው።ይህም በተለይ ለገጠሩ ማኅበረሰብ በትናንሽ የኀይል ማመንጫዎች የኤሌክትሪክ ኀይልን ለማዳረስ ምቹ ሁኔታን ፈጥሯል።
የገጠሩ...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአሰላ ንፋስ ኃይል ማመንጫን መረቁ።
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 08/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) የአሰላ ንፋስ ኃይል ማመንጫን ጣቢያን መርቀው ከፍተዋል። ይህንን በተመለከተም የሚመለከተውን መልእክት አስተላልፈዋል፦
ቀጣዩ የብርሃን ተስፋ!
በንፋስ ኃይል አማካኝነት ጨለማን ለመግፈፍ፣ ዐቅምን በለየ የቅድመ ጥናት እና...
“ሀገርን የማሻገር ሥራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመሥገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር፡ ሚያዚያ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒሰትር ተመስገን ጥሩነህ እና ሌሎችም ከፍተኛ መሪዎች በደቡብ ወሎ ዞን ተሁለደሬ ወረዳ አሎማ ክላስተር በበጋ መስኖ የለማውን የደረሰ የስንዴ ማሳ ተመልክተዋል።
ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ባጋሩት መልእክት የበጋ...








