የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ጀምሮ ከጎንደር ሁመራ ቋሚ የበረራ አገልግሎት ሊጀምር ነው።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከነገ ሐምሌ 25/2018 ዓ.ም ጀምሮ ከጎንደር ወደ ሁመራ የበረራ አገልግሎት እንደሚሰጥ ለአሚኮ በላከው መግለጫ ጠቁሟል። የበረራ አገልግሎቱ ዘወትር ቅዳሜ ከጎንደር ወደ ሁመራ የሚደረግ ሲኾን ዘወትር ሰኞ ደግሞ ከሁመራ ወደ ጎንደር አገልግሎት ይሰጣል። አየር...

ለ241 ተቋማት የኦዲት ሽፋን ተሰጥቷል።

የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን ውሎውን ቀጥሏል። በጉባኤው የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸሙን ለምክር ቤቱ አቅርቧል። የአማራ ክልል ዋና ኦዲተር መሥሪያ ቤት...

“በክልሉ በ1 ሺህ 377 ቀበሌዎች የባሕል ፍርድ ቤቶች ተቋቁመው ወደ ሥራ ገብተዋል” አቶ ዓለምአንተ...

የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 12ኛ መደበኛ ጉባኤ የሁለተኛ ቀን ውሎውን እያካሄደ ነው። በዛሬው የጉባኤ መርሐ ግብር የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት የ2018 በጀት ዓመት የአፈጻጸም ሪፖርትን ለምክር ቤቱ አቅርቧል። የአማራ ክልል...

አብሮ የመሥራት ሳይኾን አብሮ የማጥፋት ጥምረት!

ሕገ ወጡ ሕወሃት ከውልደቱ ጀምሮ እስከ አሁን የሀገር ውስጥ ጽንፈኞችን በመፍጠር እና አጋር በማድረግ እንዲኹም ለውጭ ጠላቶች በመላላክ ሀገር ለማፍረስ የሚሠራ ቡድን ነው። ሥልጣኑን በበላይነት ተቆጣጥሬ የሕዝብ ሃብት ካልዘረፍኩ ሀገር ትፍረስ የሚል አቋሙን ያልቀየረው ሕገ...

“እድሜ ልክ – ከሰላም የራቁ”

  እራሱ ያፈርሳል፣ እራሱም ይከስሳል፣ እራሱ ጸብ ይጭራል፣ እራሱም ሰላም ፈላጊ መስሎ ይመጣል፡፡ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ ውሸት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ የሰላም ጠልነት፣ ለግማሽ ክፍለ ዘመን የዘለቀ አስመሳይነት፤ ሀገርን መግፋት፣ ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያውያንን ማድማት፡፡ ለግማሽ...