ሴቶችን በማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፓለቲካዊ ዘርፎች ማሳተፍ ለሀገር እድገት ወሳኝ ነው።

ባሕር ዳር፡ ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በላይ አርማጭኾ ወረዳ ከተለያዩ ቀበሌዎች የተውጣጡ የኅብረተሰብ ክፍሎች መጭው ምርጫ ሰላማዊ፣ ዴሞክራሲያዊ እና ፍትሐዊ ኾኖ እንዲጠናቀቅ ያለመ የድጋፍ ሰልፍ አካሄደዋል። በትክል ድንጋይ ከተማ በተካሄደው የድጋፍ ሰልፉ የወረዳው ሴቶችና...

“ችግርን የተቋቋመ፣ በተግባር የተፈተነ”

ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት በክልሉ የመንግሥት ተቋማት ለሚሠሩ የመንግሥት ሠራተኞች በተለያዩ መድረኮች የምረጡኝ ቅስቀሳ አካሂዷል። በአሥተዳደር ዘርፍ የመንግሥት ሠራተኞች መድረክ መልእክት ያስተላለፉት የአማራ ክልል ርእሰ መሥተዳድር...

“ብልጽግና ትናንትን ከዛሬ እና ዛሬን ከነገ በማስተሳሰር ለትውልድ የሚሠራ ፓርቲ ነው ” አብዱ ሁሴን...

ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል። የደቡብ ወሎ ዞን አሥተዳዳሪ አሊ መኮንን ብልጽግናን መምረጥ አንድነትን፣ ሰላምን እና ዴሞክራሲን መምረጥ ነው ብለዋል። ሕዝቡ...

“ለሕዝብ ሲባል ከመንግሥት የቀረበልንን የሰላም መንገድ ምርጫችን አድርገናል” የቀድሞ ታጣቂዎች

ደሴ: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በክልሉ የትጥቅ ትግልን በመተው የመንግሥትን የሰላም ጥሪ የተቀበሉ የቀድሞ ታጣቂዎች በኮምቦልቻ የሥልጠና ማዕከል አቀባበል ተደርጎላቸዋል። የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ አማካሪ ኮሎኔል ባምላኩ ዓባይ በተለያዩ አካባቢዎች በጫካ የነበሩ ታጣቂዎች...

“በድምፅ መምረጥ እና ሰላምን ማጽናት ለነገ የማይተው ኅላፊነቶች ናቸው” አቶ አሰፋ ጥላሁን

ባሕር ዳር: ግንቦት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ዜጎች በዴሞክራሲያዊ መንገድ ሀገሬን ይመራልኛል ብለው የሚያምኑትን ፓርቲ ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የሚያደርጉበት ሕጋዊ መንገድ ነው። ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የቅድመ ዝግጅት ተግባራት መከናወናቸውን የሰሜን ጎጃም ዞን አስታውቋል።...