የቡሬ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ የኅብረተሰቡን ችግር የሚፈታ የፈጠራ ሥራ ይዞ ብቅ ብሏል።
ፍኖተሰላም: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመኖ አቅርቦት
የእንስሳት ሃብት ምርታማነትን ለማሳደግ እና ዘርፉ የሚገባውን ጥቅም እንዲሰጥ ወሳኝነት አለው።
በእንስሳት ሀብት ላይ የተሰማሩ ግለሰቦች እና ኢንተርፕራይዞች ላይ በየጊዜው የመኖ ዋጋ መጨመር በዘርፉ ውጤታማነት ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ ሲያሳድርም...
ምርታማነትን የማሳደግ ተስፋ የተጣለበት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ፋብሪካ በማምረት ላይ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለምርትና ምርታማነት ትልቅ ድርሻ ያለውን የአፈር ማዳበሪያ በሀገር ውስጥ በማማምረት ለሀገር ውስጥ ገበያ ለማቅረብ ዝግጅቱን በማጠናቀቅ ላይ የሚገኘውን ሀሴት የተፈጥሮ ማዳበሪያ ማምረቻ ፋብሪካ የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር ሚኒስትር መላኩ አለበል...
ሕጻናትን አሳታፊ እና ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች እየተሠሩ ነው።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ሴቶች፣ ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ በየዓመቱ ሰኔ 9 ቀን የሚከበረውን የአፍሪካ የሕጻናት ቀን አስመልክቶ መግለጫ ሰጥቷል።
የአማራ ክልል ሴቶች ወጣቶች እና ማኅበራዊ ጉዳይ ቢሮ ምክትል ኀላፊ...
🕊በሰሜን ጎጃም ዞን ከ500 በላይ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የሚንቀሳቀሱ የታጣቂ ኀይሎች ከትጥቅ ትግል በመውጣት የሰላምን አማራጭ በመቀበል ለሰላም ያላቸውን ቁርጠኝነት እያሳዩ ይገኛሉ። በሰሜን ጎጃም ዞን ታጥቀው የሚንቀሳቀሱ አካላትም የሰላምን አማራጭ እየተከተሉ ነው።
የሰሜን ጎጃም ዞን...
ኮሚሽኑ ከቀድሞ ታጣቂዎች አጀንዳ ተረከበ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 09/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል ታጥቀው ሲንቀሳቀሱ የነበሩ እና በአሁኑ ሰዓት ሰላምን መርጠው የተመለሱ አካላትን የምክክር አጀንዳ ተረክቧል።
በአጀንዳ ርክክብ መድረኩ ላይ ተገኝተው ንግግር ያደረጉት ምክትል ዋና ኮሚሽነር...








