የአማራ ክልል ፕላን ኢንስቲትዩት ከ130 በላይ ፕላኖችን አዘጋጅቶ ለከተሞች ማስረከብ ችሏል።
የአማራ ክልል ፕላን ኢንስቲትዩት በ2018 ዓ.ም የነበረውን የተቋም አፈጻጸም አስመልክቶ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጥቷል።
የኢንስቲትዩቱ ዋና ዳይሬክተር ምትኩ ዓለማየሁ (ዶ.ር) በሰጡት መግለጫ በበጀት ዓመቱ የፕላን ለውጦች ሲኖሩ ምላሽ ለመስጠት የሚያስችሉ መመሪያዎችን ማዘጋጀት መቻሉን ተናግረዋል።
ኢንስቲትዩቱ በክልሉ በአጠቃላይ...
ለስልታዊ ቡድኖች የሚቀርቡ አጀንዳዎች እየተጠናቀቁ ነው፡፡
10 አባላት ባሏቸው 400 ጥቃቅን ቡድኖች እንዲሁም 50 አባላት ባሏቸው 80 ቡድኖች የተነሱ የአጀንዳ ሃሳቦች 25 አባላት ባሏቸው 16 የቃለ ጉባኤ አጠናቃሪ ቡድኖች ተጠናቅረው 250 አባላት ላሏቸው 16 ስልታዊ ቡድኖች መቅረባቸው ይታወሳል፡፡
የተጠናቀረውን ቃለጉባኤ ያዳመጡ...
ትውልድ የሚያሻግር የጸጥታ መዋቅር መገንባት ወቅቱ የሚጠይቀው ተግባር ነው።
የሰሜን ሸዋ ዞን እና የደብረ ብርሃን ከተማ አሥተዳደር “በጀግንነት መጠበቅ፣ በሰብዓዊነት ማገልገል!” በሚል መሪ መልዕክት ለጸጥታ አባላት ሲሰጡ የነበረው ሥልጠና ተጠናቅቋል።
በሥልጠና ማጠናቀቂያ መርሐግብሩ ላይ የተገኙት የአማራ ክልል ሰላም እና ጸጥታ ቢሮ ኀላፊ እሸቱ የሱፍ...
“ከትላንት ተምረን፣ ዛሬን በአግባቡ በመጠቀም የተሻለ ነገን መገንባት ይገባል” ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ
የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን የ2018 በጀት ዓመት ዕቅድ አፈፃፀም ግምገማ እና የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ ውይይት ከተቋሙ ሠራተኞች ጋር እያካሄደ ነው።
በመድረኩ የተገኙት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ዋና ሥራ አሥፈፃሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ ተቋሙ በዓመቱ በርካታ...
✨ መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት የተገልጋዮች እፎይታ!
መንግስት በቅርቡ ' መሶብ ' የተሰኘ የአንድ ማዕከል አገልግሎት እንደ ሀገር የተንዛዛ አገልግሎት አሰጣጥን በመቀየር በተለይም 117 ዓመታት በቆየው የሲቪል ሰርቪስ አገልግሎት አሰጣጡ ላይ ከጊዜ፣ ከወጪ እና ከእንግልት አንፃር የነበረውን ከፍተኛ ችግር እረፍትና መፍትሔ...






