በአዊ ብሔረሰብ አስተዳደር የፈንድቃ ከተማ እና በጃዊ ወረዳ በተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ከንጋት 12:00...

በሰለሞን ስንታየሁ #election2026 #በምርጫ ብቻ #Ethiopian electio #ኢትዮጵያ ትመርጣለች የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ ! https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር) በደቡብ ወሎ ዞን ወረባቦ ወረዳ ቢስቲማ...

#election2026 #በምርጫ ብቻ #Ethiopian electio #ኢትዮጵያ ትመርጣለች የአሚኮ ዲጂታል ቤተሰብ ይሁኑ ! https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !

“ነፃ ኾነን በካርዳችን የምንፈልገውን መርጠናል” የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች

ደብረማርቆስ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ እያካሄዱ ይገኛሉ። በከተማዋ በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች መራጮች ድምፃቸውን እየሰጡ ነው። አሚኮ ያነጋገራቸው የከተማዋ ነዋሪዎች ነፃ ኾነው ለሚፈልጉት ድምፃቸውን ስለመስጠታቸው ተናግረዋል። ምርጫ የአንድን ሀገር መፃኢ ዕድል የሚወስን...

“ሀገራዊ ኀላፊነቴን ተወጥቻለሁ” አካል ጉዳተኛው መራጭ

ደብረ ታቦር: ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ ልጅ ያዘሉ እናቶች፣ አካል ጉዳተኞች እና ነዋሪዎች ድምጽ እየሰጡ ነው። አቶ በለጠ ሞሳ አካል ጉዳተኛ ናቸው። አካል ጉዳተኛ መኾናቸው ግን በጠዋት ተነስተው ድምጽ ከመስጠት አላገዳቸውም። ያለማንም ጣልቃ...

የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ድምጻቸውን እየሰጡ ነው።

ደሴ፡ግንቦት 24/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ ነዋሪዎች የድምጽ መስጫ ካርዳቸውን ይዘው ወደ ምርጫ ጣቢያዎች በማምራት ድምጽ በመሥጠት ላይ ናቸው። ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው! #አሚኮ_ዜና #7ኛው_ምርጫ_2018_ዓ.ም #ደሴ #አማራ_ክልል #ኢትዮጵያ የአሚኮ ዲጂታል ሚዲያ ቤተሰብ ይሁኑ! https://linktr.ee/Amharamediacorporations ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን!