🌳 አረንጓዴ አሻራ – የኢትዮጵያ የተስፋ ትንፋሽ፣ የትውልድ አደራ እና የ56 ቢሊዮን ችግኞች ታሪካዊ...

  የኢትዮጵያ የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር ችግኝ የመትከል ዘመቻ ብቻ ሳይኾን ሀገርን ከበረሃማነት የመታደግ፣ የኢኮኖሚ አቅምን የመገንባት እና ለቀጣይ ትውልድ ምቹ ሥነ-ምኅዳርን የማስረከብ ጥልቅ ሀገራዊ ራዕይ ነው። በ2011 ዓ.ም በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) አነሳሽነት...

“የሀገር መከላከያ ሠራዊት በችግር ጊዜ ሁሉ ከሕዝብ ጎን በመኖሩ ትልቅ ኩራት ይሰማናል” የመካነ ኢየሱስ...

  የሀገር መከላከያ ሠራዊት ምሥራቅ ዕዝ ኮር ስታፍ እና የአንድ ክፍለ ጦር ስታፍ አባላት በደቡብ ጎንደር ዞን መካነ ኢየሱስ ከተማ አሥተዳደር ውስጥ በጎርፍ አደጋ ቤተሰቦቻቸውን ላጡ ህጻናት የ24 ሺህ 100 ብር ድጋፍ አድርገዋል። የሁለት ህፃናት እናት...

በአማራ ክልል በ14 ቢሊዮን ብር ወጭ በ1 ሺህ 408 ፕሮጀክቶች ላይ የመልሶ ግንባታ ሥራ...

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ጋር ባደረጉት ቆይታ በሰሜኑ ጦርነት ጉዳት የደረሰባቸውን የአማራ ክልል አካባቢዎች መልሶ ከማልማት አኳያ በተከናወኑ ተግባራት ላይ ማብራሪያ ሰጥተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአማራ ክልል 1 ሺህ 408 ገደማ ፕሮጀክቶች...

“መፈናቀልን እናስቀራለን ያሉ ኀይሎች አሁን ሰው ከቤቱ ወጥቶ መግባት እንዳይችል አድርገዋል”ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአሚኮ ጋር በነበራቸው ቆይታ በአማራ ክልል ወደ ጫካ የገቡት ኀይሎች ምክንያታቸው እና አሁን እያደረጉት ያለው የማይገናኝ ነው ብለዋል። መፈናቀልን እናስቀራለን የሚል ምክንያት ያቀርቡ የነበሩት እነዚህ ኀይሎች አሁን ሰው ከቤቱ ወጥቶ...

“መንግሥት ለአማራ ክልል ሕዝብ የመልማት ፍላጎት በትኩረት እየሠራ ነው ” ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ...

  ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን (አሚኮ) ጋር ቆይታ አድርገዋል። በቆይታቸውም በአማራ ክልል ለዘመናት የቆዩ የልማት እና የኢኮኖሚ ተጠቃሚነት ጥያቄዎችን ለመመለስ ሰፊ ሥራዎች መከናወናቸውን አብራርተዋል። በግብርናው ዘርፍ ለ18 ዓመታት የተጓተተው የመገጭ ግድብ ወደ...