🇪🇹 ከማሕጸን እስከ ምሽግ የዘለቁት የብርሸለቆ ተመራቂ መንትያ ወታደሮች

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የውትድርና ታሪክ ውስጥ በታላላቅ ጀግኖች ደማቅ ታሪክ መመዝገቡን ቀጥሏል። በአንጋፋው የብር ሸለቆ መሠረታዊ ውትድርና ማሠልጠኛ ትምህርት ቤት የ43ኛ ዙር ሠልጣኝ መሠረታዊ ወታደር ምረቃት ክስተት የኾኑ ሁለት ወጣቶች የብዙዎችን...

በሠራተኞች ላይ ይደርስ የነበረው እንግልት የወለደው “የሠራተኞች ቀን”

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የዓለም የሠራተኞች ቀን ሠራተኞች ለመብታቸው ከፍተኛ ትግል ያደረጉበት ፤ ከሠራተኞች የሥራ ሰዓት ምጣኔ እስከ የሙያ ደኅንነት እና ጤንነት ጥበቃ የሚወሳበት ቀን ነው። ለተገቢው ሥራ ተገቢ ክፍያ መተግበር በትግል የተረጋገጠበት፤...

የኢትዮጵያ ታምርት ዓለም አቀፍ ኤክስፖ በመጪው እሁድ በይፋ ይከፈታል

  ባሕር ዳር፡ ሚያዝያ 23/2018 (አሚኮ) 4ኛው የኢትዮጵያ ታምርት ዓለም አቀፍ ኤክስፖ ሚያዝያ 25 /2018 ዓ.ም በአዲስ አበባ በይፋ እንደሚከፈት የኢንዱስትሪ ሚኒስትሩ መላኩ አለበል አስታውቀዋል። ሚኒስትሩ በሰጡት መግለጫ በኢትዮጵያ ታምርት ንቅናቄ ኢንዱስትሪዎች ያጋጥማቸው የነበሩ ችግሮች ደረጃ...

ባሕር ዳር ከተማ በለውጥ ውስጥ ትገኛለች።

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የዘጠኝ ወራት የሥራ አፈጻጸሙን ገምግሟል። የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ምክትል ከንቲባ አስሜ ብርሌ ባለፉት ዘጠኝ ወራት በመሠረተ ልማት ግንባታ፣ በኢንቨስትመንት፣ በሥራ ዕድል ፈጠራ፣ በቱሪዝም እና...

የአፈር ማዳበሪያ እና ምርጥ ዘር እያሰራጨ መኾኑን ሰሜን ጎጄም ዞን አስታወቀ።

  ባሕርዳር፡ ሚያዝያ 23/2018ዐዓ.ም (አሚኮ) የሰሜን ጎጃም ዞን ግብርና መምሪያ የ2018/19 የሰብል ልማት የንቅናቄ መድረክ እያካሄደ ነው። የሰሜን ጎጃም ዞን ምክትል አሥተዳዳሪ እና የግብርና መምሪያ ኀላፊ በለጠ ጥጋቡ ዞኑ በ2017/2018 የምርት ዘመን ከ321ሺህ 500 በላይ ሄክታር...