“አባቶች መካሪ፤ ልጆች ተመካሪ ኾነን ምርጫውን በስኬት ማጠናቀቅ አለብን” የሀገር ሽማግሌዎች
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ በሕዝብ የተመረጠ መንግሥት የሚቋቋምበት እና ዕኩልነት የሚረጋገጥበት ሥርዓት ነው።
ዜጎች የሀገራቸውን ፍቅር የሚገልጹበት እና ዴሞክራሲን የሚለማመዱበት ነጻ ሜዳም ነው። ይህ የሚኾነው ግን በያገባኛል መንፈስ ሁሉም መሳተፍ ሲችል ነው።
የአማራ...
ሀገር በዴሞክራሲያዊ ምርጫ እንድትመራ የመምህራን ሚና ትልቅ ነው።
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ለምታካሂደው ምርጫ የትውልድ ቀራጮች የመምህራን ሚና ከፍተኛ ነው።
ከአሚኮ ጋር ቆይታ ያደረጉ መምህራን በምርጫ ካርድ የሚፈልጉትን መምረጥ ነገ "ባልመረጥኩት እየተመራሁ ነው" ከሚል ታሪካዊ ጸጸት እንደሚያድን...
በምርጫ ወቅት ሕግ መጣስ እስከምን ድረስ ያስቀጣል?
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአንዲት ሀገር የዴሞክራሲ ጉዞ ስኬት የሚለካው የምርጫ ሂደት በጠንካራ የሕግ ማዕቀፍ ሲጠበቅ እና ሕዝብ በነፃነት ድምጹን መስጠት ሲችል ነው።
ምርጫ የዜጎች የሥልጣን ባለቤትነት መገለጫ ነው። ይህ መብት ያለ አግባብ እንዳይቀለበስ...
የአማራ ክልል የሰላም እናቶች ለማኅበረሰቡ ሰላም እና ለምርጫው ስኬት እየሠሩ ነው።
ባሕርዳር፡ ግንቦት 06/2018ዓ.ም (አሚኮ) የሰላም እናቶች ማኅበር ሀገራዊ ሰላምን፣ እርቅን እና አንድነትን ለማጽናት በግንባር ቀደምትነት የሚንቀሳቀሱ የሰላም አምባሳደሮችን የያዘ ነው። ማኅበሩ ግጭቶችን በውይይት ለመፍታት፣ የሕዝብ ለሕዝብ ግንኙነትን ለማጠናከር እና የቆዩ የሰላም እሴቶችን ለማነቃቃት በትጋት...








