“ለሀገር ሰላም እና ለዴሞክራሲያዊ ምርጫ ስኬት በጋራ እንቁም” አቶ ተስፋሁን ዓለምነህ
ባሕር ዳር: ግንቦት 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ ፓርቲዎች የቅድመ ዝግጅት ተግባራትን እያከናወኑ ይገኛሉ። በአማራ ክልል ከሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ አንዱ ነው።
የአማራ ዴሞክራሲያዊ ኃይል ንቅናቄ(አዴኃን) ሊቀመንበር ተስፋሁን...
ከእውነት የራቁ መረጃዎችን እያሰራጩ የሚገኙ አካላትን አላማ መገንዘብ ያስፈልጋል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በጽንፈኞች የሀሰት ፕሮፖጋንዳ የሚሸረሸር የሕዝቦች አብሮነት እንደማይኖር የሀረሪ ክልል የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አስታውቋል።
ጽንፈኞች በሚነዙት የሀሰት ወሬ የሚደፈርስ ሰላምም አይኖርም ብሏል ተቋሙ።
የክልሉ የመንግሥት ኮሙዩኒኬሽን ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ሔኖክ ሙሉነህ የክልሉ...
📱የኢንተርኔት ባንኪንግ የዲጂታል 2030 ስትራቴጂን ለማሳካት ወሳኝ ድርሻ አለው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባሕር ዳር ዲስትሪክት እና የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በኢንተርኔት ባንኪንግ አጠቃቀም ዙሪያ አብሮ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
🤝በፊርማ መርሐ ግብሩ የተገኙት የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ ኀላፊ...
🌾”ብልጽግና ሀገሪቱን ከተረጅነት ወደ ረጅነት እያሸጋገረ ያለ ፓርቲ ነው” ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን...
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በመቄት ቁጥር አንድ የምርጫ ክልል በፍላቂት ገረገራ ከተማ አሥተዳደር በመገኘት የምርጫ ቅስቀሳ አካሂደዋል።
የሰሜን ወሎ አሥተዳዳሪ አራጌ ይመር ብልጽግና የፖለቲካ አካታችነትን፣ የኢኮኖሚ ዕድገትን እና...
ብልጽግና ፓርቲ በተግባር የታዩ የልማት ለውጦችን አስመዝግቧል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ብልጽግና ፓርቲ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫን አስመልክቶ ከንግዱ ማኅበረሰብ ጋር የንቅናቄ መድረክ አካሂዷል።
የባሕርዳር ከተማ አሥተዳዳር ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኅላፊ ሞላ ሁሴን ብልጽግና ፓርቲ...








