የሰቆጣ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤትን ለመጭው የ2019 የትምህርት ዘመን ለማድረስ በትኩረት እየተሠራ ነው።
ሰቆጣ: ሰኔ 17/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የሰቆጣ ልዩ አዳሪ ትምህርት ቤት ለአዲሱ የ2019 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ለማድረስ በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የዋግ ኽምራ ብሔረሰብ አሥተዳደር ትምህርት መምሪያ አስታውቋል።
የአማራ ክልል ትምህርት ቢሮ በክልሉ ከሚያስገነባቸው ሦስት አዳሪ ትምህርት...
አሚኮ እና የማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት ስምምነት ተፈራረሙ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን እና የማሽነሪ ኢንጂነሪንግ ግሩፕ በጋራ ለመሥራት የሚያስችላቸውን ስምምነት ተፈራርመዋል።
በፊርማ መርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የአማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አሥፈጻሚ ጋዜጠኛ ሙሉቀን ሰጥዬ አሚኮ በብዙ...
“ሕወሓት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በአደባባይ ጥሷል” የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር
ሁመራ: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሕወሓት የፕሪቶሪያውን የሰላም ስምምነት በመጣስ ሀገሪቱን ወደ ጦርነት ለመምራት እየሠራ መኾኑን የወልቃይት ጠገዴ ጠለምት አማራ ምሁራን ማኅበር አስታውቋል፡፡
ጦርነትን ወደ ዘላቂ ሰላም ለመመለስ በሚደረጉ የሰላም ስምምነት ድንጋጌዎች ላይ ታጣቂዎችን ትጥቅ...
የፖለቲካ ፓርቲዎች ከምርጫ ወቅት ባሻገር ከሕዝቡ ጋር የሚገናኙበት ቋሚ መድረክ ሊኖራቸው ይገባል።
ባሕር ዳር: ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ያካሄደውን የጠቅላላ ምርጫ ውጤት ይፋ ማድረጉ ይታወቃል። ብልጽግና ፓርቲ በአብላጫ ድምጽ መንግሥት መመሥረት የሚያስችለውን ውጤትም አግኝቷል።
ምርጫ ሕዝቡ በመሪዎች እና በፖሊሲዎች ላይ...
በዞኑ በግንባታና ጥገና የ792 ትምህርት ቤቶች ደረጃ ተሻሽሏል።
ባሕር ዳር፡ ሰኔ 16/2018 ዓ.ም (አሚኮ)የደቡብ ጎንደር ዞን ትምህርት መምሪያ በትምህርት ጥራት ላይ የሚታዩ ችግሮችን በዘላቂነት ለመፍታት እና የትምህርት ተቋማትን ደረጃ ለማሻሻል ሰፊ ርብርብ እያደረገ መኾኑን አስታውቋል።
የመምሪያው ምክትል ኀላፊ ተፈሩ መላኩ አብዛኛዎቹ የትምህርት ተቋማት...








