የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ የልማት ዘመቻውን በኃላፊነት እየመራ ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በአማራ ክልል የወልቃይት ጠገዴ ሰቲት ሁመራ ዞን ግብርና መምሪያ 2018/19 ዓ.ም የምርት ዘመን ሰሊጥን ጨምሮ በአኩሪ አተር እና በማሾ የተሻለ ምርት ለማግኘት እየተሠራ መኾኑን አስታውቋል። የግብርና መምሪያው የሰብል ልማት...

“በዕውቀት ላይ ተመሥርተን እንመርጣለን” የደሴ ከተማ ነዋሪዎች

  ደሴ: ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የፊታችን ሰኞ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም ይካሄዳል። በዚህ የምርጫ ዕለት በወሰዱት ካርድ ይወክለናል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የደሴ ከተማ ነዋሪዎች ገልጸዋል። "በዕውቀት ላይ የተመሠረተ ምርጫን እንደሚያካሂዱም" ነዋሪዎቹ ተናግረዋል። በዚህም በጠቅላላ...

ምርጫ ዜጎች ለሚወዷት ሀገር ሲሉ የሚተገብሩት ነው።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚደረጉ ዝግጅቶች በየአካባቢው ተጠናክረው ቀጥለዋል። የሰሜን ጎጃም ዞን ሰላም እና ጸጥታ መምሪያም ምርጫው ስኬታማ ኾኖ እንዲጠናቀቅ በቂ ዝግጅት ማድረጉን አስታውቋል። የመምሪያው ኀላፊ ገብረ ሥላሴ ታዘብ የምርጫው ሂደት...

በሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀበሉ።

  ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በሰሜን ወሎ ዞን አንጎት ወረዳ በጫካ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለዋል። ከሰሜን ወሎ ዞን ኮሙዩኒኬሽን የተገኘው መረጃ እንደሚያመላክተው ታጣቂዎች የሰላም አማራጭን ተቀብለው ሲገቡ በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የሀገር መከለካያ ሠራዊት መሪዎች...

“የጸጥታ እና ደኅንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ለምርጫው ያደረገው ዝግጅት ጠንካራ ነው ” ፊልድ ማርሻል...

  ባሕር ዳር: ግንቦት 22/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ ሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በሰው ኃይል፣ በትጥቅ እና በቴክኖሎጂ ያደረገውን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ በዋና መሥሪያ ቤቱ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ለጋራ ግብረ ኃይሉ ማብራሪያ ሰጥቷል። በመርሐ...