የ51 A+ እና የሁለት ዋንጫዎች ባለክብር ሴት ከመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ!
ደሴ: መጋቢት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ በጊምባ እና በመካነሰላም ግቢ በስድስተኛው ዙር 698 ተማሪዎችን አስመርቋል። ዩኒቨርሲቲው ካስመረቃቸው ተማሪዎች ውስጥ 241 ሴቶች ናቸው።
የመቅደላ አምባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን ሲያስመርቅ 51A+ እና ስድስት A በማምጣት አራት...
“ጎንደርን በመወከል መወዳደር የሚያኮራ ነው” አቶ አገኘሁ ተሻገር
ጎንደር: መጋቢት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ ጎንደር ከተማን ወክለው ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ የሚወዳደሩ እጩዎችን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር አካሂዷል።
ፓርቲው የሕዝብ ተወካዮች እና የክልል ምክር ቤት አባላት እጩዎቹን ነው በጎንደር ከተማ ያስተዋወቀው።
አቶ አገኘሁ ተሻገር እና...
“ግብርናችን ከዘልማዳዊ አሠራር ካልወጣ የምግብ ዋስትናችንን ማረጋገጥ ይቸግረናል” ግብርና ሚኒስቴር
አዲስ አበባ: መጋቢት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የግብርና ሚኒስቴር በተለያዩ የልማት አጋሮች ድጋፍ 2 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ወጪ የተደረገባቸውን የግብርና ሜካናይዜሽን መሳያዎችን ለክልሎች አሰራጭቷል።
በርክክብ መርሐግብሩ ላይ መልእክት ያስተላለፉት የግብርና ሚኒስትሩ አዲሱ አረጋ ግብርናችን ከዘልማዳዊ...
የቁይ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ፕሮጀክት ግንባታ አፈጻጸም 95 ነጥብ 5 በመቶ ደርሷል።
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) መንግሥት የጤና ፖሊሲን በማሻሻል ጤናማ ማኅበረሰብ ለመፍጠር አልም ከሚሠራቸው ተግባራት መካካል ጥራቱን የጠበቀ የጤና ተቋም መገንባት እና ተደራሽ ማድረግ ዋናው ነው።
የአማራ ክልልም ጥራቱን የጠበቀ የጤና አገልግሎት የሚሰጡ የጤና...
“ባሕርዳር የተፈጥሮ ገጸ በረከት፣ የውበት ተምሳሌት” ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ
ባሕር ዳር: መጋቢት 13/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የተፈጥሮ ገጸ በረከት፣ የሰላምና የውበት ተምሳሌት በሆነችው፣ ታሪክን ከለመለመ ተፈጥሮ ጋር አዛምዶ በያዘው ጣና ሐይቅና በግርማዊው ዓባይ ወንዝ በታጀበችው ውቧ ባሕር ዳር ከተማ ገብተናል።
በባሕር ዳር ደጃዝማች በላይ ዘለቀ...








