ብልጽግና ለወጣቶች ትኩረት በመስጠት የስፖርት ማዘውተሪያ ስፍራዎችን በትኩረት እያለማ ነው።

  ደሴ፡ ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የደሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት 7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ አስመልክቶ በጎዳና ላይ የአካል ብቃት እንቅስቃሴ የፓርቲውን የምርጫ ምልክት እና ዕጩ ተወዳዳሪዎችን የማስተዋወቅ መርሐ ግብር አካሄደ። "ኢትዮጵያን ወደ ተምሳሌት ሀገር"...

የሚሊሻ አባላት የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት ለማረጋገጥ ሁሌም ዝግጁ ናቸው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር የሚሊሻ አባላት የሕዝብን ሰላም እና ደኅንነት በዘላቂነት በማረጋገጥ፣ የልማት ሥራዎች እንዲፋጠኑ የበኩላቸውን ሚና እየተወጡ መኾናቸውን አስታውቀዋል። የሰላም አስከባሪ የሚሊሻ አባሉ አምሳለቃ ተረዳ ጌትነት እንደገለጹት ባለፉት...

የምርጫ ካርድ በምርጫው ዕለት የመምረጥ መብታችንን በተግባር የምናሳይበት ነው።

  ባሕር ዳር፡ ግንቦት 01/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ኢትዮጵያ 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ በመጭው ግንቦት 24 ታካሂዳለች። ዜጎችም በየደረጃው የሚተላለፉ የፖለቲካ ፓርቲዎችን የምርጫ ቅስቀሳ በትኩረት በመከታተል ይበጀኛል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ በዝግጅት ላይ ይገኛሉ። የምርጫ ካርድ ያወጡ መራጮች የምርጫ ካርዳቸውን...

የምርምር ሥራዎች ችግር ፈቺ እንዲኾኑ መሥራት ያስፈልጋል።

  ደብረብርሃን፡ ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ደብረ ብርሃን ዩኒቨርሲቲ ከኢትዮጵያ ኮምፒውቴሽናል ሳይንስ እና ኢንጂነሪንግ ማኅበር እና ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር ያዘጋጀው 5ኛው ዓለም አቀፍ የምርምር ኮንፈረንስ እና ዓመታዊ ጉባኤ እየተካሄደ ነው። በመድረኩም በቴክኖሎጂ፣ በታዳሽ ኀይል እና...

“ብልጽግና ፓርቲ የተግባር ፓርቲ ነው” አቶ ጎሹ እንዳላማው

  ባሕር ዳር: ሚያዝያ 30/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ብልጽግና ፓርቲ በባሕር ዳር ከተማ በተሽከርካሪዎች ትርዒት የታጀበ የምርጫ ቅስቀሳ አካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው "ብልጽግና ፓርቲ የተግባር ፓርቲ...