ስለስትሮክ ምን ያህል በቂ ግንዛቤ አለዎት?

ጎንደር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ‎በዓለም አቀፍ ደረጃ ከአንድ እስከ አምስት ገዳይ ተብለው ከተቀመጡ በሽታዎች መካከል አንዱ ስትሮክ ወይም በጭንቅላት ውስጥ በድንገት ደም መፍሰስ እና መቋረጥ ነው። በጎንደር ዩኒቨርሲቲ አጠቃላይ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሕክምናቸውን ሲከታተሉ ያገኘናቸው ወይዘሮ ታድላ...

“ከትምህርት የራቀ ትውልድ ከድህነት አዙሪት ሊወጣ አይችልም” አቶ ካሳሁን አዳነ

ደብረ ብርሃን: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ቢሮ እና በሰሜን ሸዋ ዞን የትምህርት መምሪያ የሥራ ኀላፊዎች በዞኑ በተገኙበት በተጀመሩ መልካም ሥራዎች፣ መፈታት ያለባቸው ችግሮች እና የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫዎች ዙሪያ ምክክር ተካሂዷል። በአማራ ክልል ትምህርት...

“ምሁራን ካስተማራቸው ሕዝብ ጎን ቁመው ለሰላም እና ልማት መሥራት ያለባቸው ሰዓት አሁን ነው” አቶ...

ባሕር ዳር: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ከፍተኛ መሪዎች "ለሀገረ መንግሥት ግንባታ የልሂቃን ድርሻ" በሚል መሪ መልዕክት ከወልድያ ዩኒቨርሲቲ መምህራን እና የአሥተዳደር ሠራተኞች ጋር ተወያይተዋል። በብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኀላፊ ይርጋ ሲሳይ፣ በብልጽግና...

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) መልእክት፦

የሶማሊያ ፌደራል ሪፐብሊክ ፕሬዝደንት ሀሰን ሼኽ ሞሃሙድን ለአንድ ቀን የሥራ ጉብኝት ተቀብያለሁ። ባለፈው አንድ ዓመት እየሠራንባቸው የቆየነውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ውይይቶች በመቀጠል ፍሬያማ ውይይት አድርገናል። የሃሳብ ልውውጣችን የወል የቅድሚያ ጉዳዮቻችንን ለመከወን ብሎም ለጠንካራ ግንኙነት፣ ቀጣናዊ...

ንብ ኢንተርናሽናል ባንክ ከወለድ ነጻ የባንክ አገልግሎት የጀመረበትን 10ኛ ዓመት እያከበረ ነው።

አዲስ አበባ: ታኅሣሥ 10/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ባንኩ "ንብ ሃላል" የሚል ስያሜ ያለው የኅብረተሰቡን የፋይናንስ ፍላጎት ለማሟላት የሸሪዓ ሕጎችን ባከበረ መልኩ ተደራሽ ለመኾን ሢሠራ ቆይቷል ። ባንኩ በሚሰጠው አገልግሎት በርካታ የኅብረተሰብ ክፍሎችን ተጠቃሚ እያደረገ መኾኑን የንብ...