ትራንፕ የአሜሪካ ቱጃሮችን ጭምር ይዘው ቻይና – ቤጅንግ ገቡ።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶንላንድ ትራንፕ ከቻይናው አቻቸው ጋር ለመወያየት ዛሬ ቻይና ቤጅንግ መግባታቸውን ሲኤንኤን ዘግቧል። ሁለቱ ኃያላን ሀገራት በመሪዎች ደረጃ የሚያደርጉት ውይይትም ዓለም የሚጠብቀው ጉዳይ ኾኗል።
ትራንፕ በቤጅንግ ቆይታቸው በሆርሙዝ...
ሚሊሻው ለአካባቢው እና ለክልሉ ሰላም መረጋጋት ከፍተኛ ሚና ተጫውቷል።
ገንዳ ውኃ፡ ግንቦት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) የምዕራብ ጎንደር ዞን አሥተዳደር 30ኛውን የሚሊሻ ምሥረታ በዓል አክብሯል። በመድረኩ ላይ ከፍተኛ የክልልና የዞን የሥራ ኀላፊዎች፣ የሀገር መከላከያ ሠራዊት ጄኔራሎች እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።
ሚሊሻው የሀገርን ዳር ድንበር እና...
“ጋሸና እና አካባቢው ከብልጽግና ሀገራዊ ፕሮጀክቶች ተጠቃሚ ይኾናል” አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከፍተኛ የሥራ ኀላፊዎች በሰሜን ወሎ ዞን ጋሸና ከተማ መቄት ቁጥር ሁለት የምርጫ ክልል ላይ የምርጫ ቅስቀሳ አድርገዋል።
የጋሸና ከተማ አሥተዳዳር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጸጋ ውቤ የብልጽግና ፓርቲ ጋሸና...
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር ተወያዩ።
ባሕር ዳር፡ ጌንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ.ር) ከፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ጋር በጋራ ጉዳዮች ላይ ያተኮረ የሁለትዮሽ ውይይት ማካሄዳቸውን በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ላይ አጋርተዋል።
በተጨማሪም በሁለቱ ሀገራት መካከል የተደረጉ ቁልፍ ስምምነቶች...
ተሻጋሪ ርዕይን የሰነቀ አጋርነት፤ ኢትዮጵያ እና ፈረንሳይ ወደ ብሩህ መጻኢ ጉዞ!
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 05/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ እና ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በሳይንስ ሙዚየም ያደረጉት ጉብኝት፤ ለሁለቱ ሀገራት የመጪው ዘመን የላቀ ፈጠራ፣ ቴክኖሎጂ እና ከፊታችን ላሉ ሰፊ ዕድሎች ያላቸውን የጋራ ቁርጠኝነት ያንጸባረቁበት...








