🗳️ 🇪🇹በደብረ ማርቆስ ከተማ የምርጫ ክልል የምርጫ ቁሳቁስ ተሠራጭቶ ተጠናቅቋል።
ደብረማርቆስ፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር ምርጫ ክልል በሚገኙ የምርጫ ጣቢያዎች አስፈላጊ የምርጫ ቁሳቁሶች በአግባቡ መሰራጨታቸውን የደብረ ማርቆስ ከተማ ምርጫ ክልል አስተባባሪ አንሙት መንግሥት ተናግረዋል፡፡
በከተማ አሥተዳደሩ በአራቱም ክፍለ ከተሞች በሚገኙ የምርጫ...
“መብታችን ተጠቅመን ለመምረጥ በመዘጋጀታችን ደስተኞች ነን” አካል ጉዳተኞች
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደብረ ታቦር ከተማ አሚኮ ያነጋገራቸው አካል ጉዳተኞች ምርጫን ጨምሮ በፖለቲካ፣ በማኅበራዊ እና በኢኮኖሚያዊ ጉዳዮች ላይ ንቁ ተሳታፊ መኾናቸውን ተናግረዋል።
ባለፉት ዓመታት በተካሄዱ ምርጫዎችም ተሳታፊ እንደነበሩ አስታውሰዋል።
እበዬ ሲሣይ ሰባተኛው ጠቅላላ...
🗳️ ገለልተኛነት እና ግልጽነት የዴሞክራሲያዊ ምርጫ ማዕዘኖች ናቸው።
ባሕር ዳር፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫ ነጻ፣ ፍትሐዊ፣ ግልጽ እና ስኬታማ ኾኖ ይጠናቀቅ ዘንድ በድምፅ መስጫ ቀን በምርጫ ጣቢያ አካባቢ የሚገኙ አካላት ጉልህ ሚና አላቸው።
ለመኾኑ በድምፅ መስጫ ቀን በምርጫ ጣቢያዎች ከመራጮች ባለፈ እነማን...
ሕዝብ እና ሀገርን የሚጠቅመውን ፓርቲ መዝነው ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን የጃዊ ወረዳ አርሶ አደሮች ተናገሩ።
እንጅባራ፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የጃዊ ወረዳ እና የፈንድቃ ከተማ አርሶ አደሮች ለአርሶ አደሩ እና ለሀገር በቀጣይነት ይበጃል የሚሉትን ፓርቲ ለመምረጥ መዘጋጀታቸውን ገልጸዋል።
አርሶ አደር በለጠ ኃይሉ ግንቦት 24/2018 ዓ.ም የምርጫ ቀንን እየተጠባበቁ መኾናቸውን ጠቁመዋል።...
“መራጮችን ሰላም ለማረጋገጥ በልዩ ቅንጅት እየሠራን እንገኛለን” የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ
ወልድያ፡ ግንቦት 23/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ምርጫው ስኬታማ ኾኖ ይጠናቀቅ ዘንድ በቅንጅት እየተሠራ መኾኑን የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ መምሪያ አስታውቋል።
ለሰባተኛው ጠቅላላ ምርጫ ውጤታማነት በትኩረት እየተሠራ መኾኑን የተናገሩት የወልድያ ከተማ አሥተዳደር ሰላም እና ጸጥታ...







