“ውድድሩ የባሕር ዳርን ውበት እና ሰላማዊነት ለዓለም የመሰከረ ነው” ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው
ባሕር ዳር: ሰኔ 07/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የ1ኛው የኢትዮጵያ 10 ኪሎ ሜትር የጎዳና ላይ ሩጫ ውድድር በባሕር ዳር ከተማ ተካሂዷል።
በውድድሩ መዝጊያ ላይ ተገኝተው መልዕክት ያስተላለፉት የባሕር ዳር ከተማ አሥተዳደር ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ጎሹ እንዳላማው ውድድሩ...
የአማራ ከልል ከተሞች በለውጥ ላይ ናቸው።
ወልድያ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የአማራ ክልል ከተማ እና መሠረተ ልማት ቢሮ ክልላዊ የኮሪደር ልማት ግምገማ እና የልምድ ልውውጥ በወልድያ ከተማ አካሂዷል።
ወልድያ ከተማን ጨምሮ ሰባት ከተሞች የኮሪደር ልማት አተገባበራቸውን ተሞክሮ አካፍለዋል። የወልድያ ከተማ መሪዎች...
“ኢትዮጵያ በጤና ምርምር እና ትምሀርት ዘርፍ እያከናወነች ያለችው ሥራ ለአፍሪካ ሀገራት ምሳሌ የሚኾን ነው”...
አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በኢትዮጵያ የሕክምና ትምህርታቸውን እየተከታተሉ የሚገኙ 400 የጎረቤት ሀገራት ተማሪዎች ያሉ ሲኾን ከእነዚህ መካከል የደቡብ ሱዳን እና የሶማሌ ላንድ የሕክምና ተማሪዎች የተለያዩ የጤና እና የምርምር አንዲሁም የትምህርት ተቋማትን እየጎበኙ...
የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የቅድመ ምረቃ በረራ ማድረግ ጀመረ።
ባሕር ዳር: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ቀደም ሲል ባስታወቀው መሰረት ወደ ደብረ ማርቆስ ከተማ የሚያደርገውን የቅድመ ምረቃ በረራ ዛሬ በይፋ መተግበር ጀምሯል።
በረራው በአካባቢው ነዋሪዎች፣ ተጓዦች እና የአየር መንገዱ ሠራተኞች ዘንድ ከፍተኛ...
የዳኝነት ነፃነት እና ተጠያቂነት ሚዛናዊነቱን ጠብቆ እንዲተገበር የድህረ ውሳኔ መዛግብት ምርመራ ያስፈልጋል።
አዲስ አበባ: ሰኔ 06/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዓመታዊውን የባለድርሻ አካላት የውይይት መድረክ እያካሄደ ነው።
የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ፕሬዝዳንት ፉአድ ኪያር ዘንድሮ ለሦሥተኛ ጊዜ የሚካሄደው ዓመታዊ የባለድርሻ አካላት ውይይት በአገልግሎት...







