በከሚሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።
ከሚሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) ''ኢትዮጵያ ወደ ተምሳሌት ሀገር'' በሚል መሪ መልዕክት እየተካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምረጡኝ ቅስቀሳ የፓርቲው ደጋፊዎች እየተሳተፉ ነው።
በድጋፍ ሰልፉ ላይ የከሚሴ ከተማ እና የደዋ ጨፋ ወረዳ የብልጽግና ፓርቲ አባላት...
በወረታ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል።
ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በወረታ ከተማ አሥተዳደር እና በፎገራ ወረዳ
የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እና የድጋፍ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
የከተማዋ ነዋሪዎች ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ
https://linktr.ee/Amharamediacorporations
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን...
“የጀመርነውን የብልጽግና እና የልማት ጉዞ በምንም ዓይነት ፈተና አናቆምም ” የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች
ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ)
በደብረ ማርቆስ ከተማ አሥተዳደር የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ እየተካሄደ ነው።
ሰልፈኞቹ ከለውጡ መሪዎች ጋር ጎን መቆማቸውን ገልጸዋል። የብልጽግና ፓርቲን ዓላማ እና ስኬቶች የሚያንጸባርቁ ልዩ ልዩ መልዕክቶችንም አሰምተዋል።
የጀመርነውን...
የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ በደሴ ከተማ እያካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና...
የብልጽግና ፓርቲ የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ በደሴ ከተማ እየተካሄደ ነው።
ደሴ: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) የብልጽግና ፓርቲ በደሴ ከተማ እያካሄደ ባለው የድጋፍ ሰልፍ እና የምርጫ ቅስቀሳ ላይ የአማራ ክልል ምክትል ርእሰ መሥተዳድር አብዱ ሁሴን (ዶ.ር)፣ የብልጽግና ፓርቲ የአማራ ክልል ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት የፖለቲካ እና...








