በወረታ ከተማ የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ ተካሂዷል።

8
ባሕር ዳር: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም (አሚኮ) በደቡብ ጎንደር ዞን በወረታ ከተማ አሥተዳደር እና በፎገራ ወረዳ
የብልጽግና ፓርቲ የምርጫ ቅስቀሳ እና የድጋፍ የድጋፍ ሰልፍ ተካሂዷል።
የከተማዋ ነዋሪዎች ለብልጽግና ፓርቲ ያላቸውን ድጋፍ ገልጸዋል።
የአሚኮ ዲጅታል ቤተሰብ ይሁኑ
ለኅብረተሰብ ለውጥ እንተጋለን !
Previous article“የጀመርነውን የብልጽግና እና የልማት ጉዞ በምንም ዓይነት ፈተና አናቆምም ” የደብረ ማርቆስ ከተማ ነዋሪዎች
Next articleበከሚሴ ከተማ ብልጽግና ፓርቲን የሚደግፍ ሰልፍ እየተካሄደ ነው።